Fana: At a Speed of Life!

የአማራ ምሁራን መማክርት ጉባኤ የአሜሪካ መንግሥት ያወጣውን መግለጫ አወገዘ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ምሁራን መማክርት ጉባኤ የአሜሪካ መንግስት ያወጣው መግለጫ ኢፍትሐዊ እና ሀገራዊ ሉዓላዊነትን የሚጥስ መሆኑን አስታወቀ፡፡ ጉባኤው በኢትዮጵያ ለአሜሪካ አምባሳደር ጊታ ፓሲ ደብዳቤ ጽፏል፡፡ በደብዳቤውም በትግራይ ክልል እየተደረገ…

ቴክኖ ካሞን 17 ወደ ገበያ ገብቷል

&nbspአዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቴክኖ ካሞን 17 በዘጋቢ ፊልም ታግዞ ወደ ገበያ መግባቱን ኩባንያው አስታወቀ :: በዓለም አቀፍ ደረጃ በአዲሱ ትውልድ ከፍተኛ ተወዳጅነትን ያተረፈው ቴክኖ ሞባይል ግንቦት 4 ቀን 2013 ዓ.ም በለቀቀው አዲሱ የCAMON 17…

ከ129 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የጎሬ ቦራሌ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ በክልሉ የተገነቡ የተለያዩ መሰረተ ልማቶችን መረቁ፡፡ በምርቃት ስነ ስርዓቱ ላይ ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል።…

የምርጫ ካርድ የወሰዱ ዜጎች በዕለቱ ድምጽ ለመስጠት አስፈላጊውን ዝግጅት ማድረግ እንዳለባቸው ምሁራን ተናገሩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በ6ኛው ሀገራዊ ምርጫ ለመሳተፍ የምርጫ ካርድ የወሰዱ ዜጎች በምርጫው ዕለት ድምጽ ለመስጠት አስፈላጊውን ዝግጅት ማድረግ እንዳለባቸው ምሁራን ተናግረዋል፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት ምሁራን…

ዶ/ር አብርሃም በላይ የመሰቦ ሲሚንቶ ፋብሪካ የስራ እንቅስቃሴን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር አብርሃም በላይ የፋብሪካው አጠቃላይ ነባራዊ ሁኔታና ቀጣይ የስራ አቅጣጫ ለመስጠት በስፍራው ተገኝተው ጎብኝተዋል። ዶክተር አብርሃም በላይ በጉብኝታቸው ወቅት ከፋብሪካው የስራ…

በአጣዬና አካባቢው ለደረሰው ጉዳት መልሶ ማቋቋሚያ ከ30 ሚሊየን ብር በላይ ደጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሸዋ ዞን በአጣዬና አካባቢው ለደረሰው ጉዳት መልሶ ማቋቋሚያ የሚሆን ከ30 ሚሊየን ብር በላይ ደጋፍ ተደረገ፡፡ ድጋፉ በአማራ ልማት ማህበር አስተባባሪነት በኬኬ አክሲዮን ማህበር፣ ሴንቸሪ ሞል፣ አቶ በላይነህ ክንዴ እና አዲስ አበባ ስራ…

ቦርዱ ምርጫው ሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ.ም እንደሚካሄድ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ግንቦት 28 ቀን ሊካሄድ የነበረው ሀገራዊ ምርጫ ሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ.ም እንደሚካሄድ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ። የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ሶሊያና ሽመልስ በምርጫው ሂደት ዙሪያ መግለጫ…

ዳሸን ቢራ ፋብሪካ ከ15 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ለሚያስገነባው ትምህርት ቤት የመሰረት ድንጋይ አስቀመጠ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዳሸን ቢራ ፋብሪካ ከ15 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ በደብረ ብርሀን ከተማ ትምህርት ቤት ሊያገነባ ነው፡፡ ፋብሪካው የሚያስገነባው አጼ ዘርያዕቆብ ሁለተኛ ደረጃ  ትምህርት ቤት የሚል መጠሪያ ያለው  መሆኑ ተመላክቷል። አጼ ዘርያዕቆብ…

አቶ ደመቀ መኮንን አዲስ ከተሾሙት የዓለም ምግብ ፕሮግራም ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የዓለም ምግብ ፕሮግራም ጽህፈት ቤት ዳይሬክተር እና ለአፍሪካ ህብረትና ለአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን ተጠሪ ከሆኑት ሃሚድ ኑሩ ጋር ተወያዩ። አቶ ደመቀ የዓለም ምግብ ፕሮግራም…