በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር በኮሶበር ምርጫ ክልል የመራጮች ጊዜያዊ የድምጽ ውጤት ይፋ እየተደረገ ነው
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር በኮሶበር ምርጫ ክልል በየምርጫ ጣቢዎቹ የመራጮች ድምጽ ውጤት ይፋ እየተደረገ ነው፡፡
ነዋሪዎችም ይፋ የተደረገውን ውጤት በመመልከት ላይ ናቸው፡፡
መራጮች ማንም ያሸንፍ ማን ሀሉም ዜጋ የአካባቢውን ሰላም ለማስጠበቅ…