Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በ10 ወራት ውስጥ 36 ቢሊየን ብር የሚያወጡ ምርቶችን አገበያየ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ምርት ገበያ በ2013 በጀት ዓመት አስር ወራት 569 ሺህ 767 ሜትሪክ ቶን ምርት በ36 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር ማገበያየቱን አስታወቀ። አጠቃላይ ግብይቱ የእቅዱን በመጠን 101 በመቶ በዋጋ 107 በመቶ ይሸፍናል ተብሏል፡፡…

ሁለተኛው ዙር የህዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት የግብፅ ፍላጎት ላይ ተፅዕኖ አይኖረውም- የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለተኛው ዙር የህዳሴ ግድብ የውሃ ሙሌት የግብፅ ፍላጎት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ አንደማይኖረው የግብፅ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሜህ ሹክሪ ገለፁ። ግብፅ በአስዋን ግድብ ያላት የውሃ ክምችት መተማመን እንደፈጠራላት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ተናግረዋል።…

በመዲናዋ ከ960 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው ፕሮጀክቶች ለአገልግሎት ክፍት ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በአራት ክፍለ ከተሞች ከ960 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው ከ427 በላይ ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ተደረጉ፡፡ በአዲስ አበባ ከተማ በሳምንቱ መጨረሻ በክፍለ ከተሞች እና በወረዳ ደረጃ በህብረተሰቡ ተሳትፎ…

አገራዊ መግባባትን ለመፍጠር አንድ በሚያደርጉ ዕሴቶች ላይ ትኩረት ማድረግ ይገባል – የሰላም ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ግንባት 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አገራዊ መግባባትን ለመፍጠር በልዩነት ላይ ሳይሆን፤ አንድ በሚያደርጉን ዕሴቶች ላይ ትኩረት ማድረግ እንደሚገባ የሰላም ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ተናገሩ፡፡ “የኢትዮጵያ የዴሞክራሲ ሽግግር ሂደት፣ ብሔራዊ መግባባት፣ ምርጫ 2013 እና ከዚያ ባሻገር”…

ቦርዱ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች የመራጮች ምዝገባ ጊዜን አራዘመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች የመራጮች ምዝገባ ጊዜን አራዝሟል፡፡ ቦርዱ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ተማሪዎች የመራጮች ምዝገባ በኢንተርኔት እንደሚከናወን ማሳወቁ እንዲሁም ይህንን ተከትሎ ምዝገባ ሲከናወን…

በዓለም አቀፍ ደረጃ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ያስከተለውን የኢኮኖሚ ጫና ለመቋቋም የሚደግፍ የ650 ቢሊየን ዶላር እንዲመደብ ተወሰነ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፍ ደረጃ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ያስከተለውን የኢኮኖሚ ጫና ለመቋቋም የሚደግፍ የ650 ቢሊየን ዶላር እንዲመደብ ተወሰነ። በፕሬዚንዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የተመራውና የገንዘብ ሚኒስትሩን ጨምሮ ሌሎች ኃላፊዎችን ያካተተው የኢትዮጵያ…

በአዲስ አበባ በትራፊክ አደጋ 46 ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት መድረሱን አዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ዛሬ ጠዋት 1:30 ላይ 61 ሰዎችን ጭኖ ወደ ባህር ዳር ይጓዝ የነበረ ታታ የህዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ ከቅጥቅጥ አይሱዙ ጋር በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ተጋጭቶ በደረሰ የትራፊክ አደጋ 46 ሰዎች ላይ የአካል ጉዳት ጉዳት መድረሱን…

ግድቡ በመጭው ክረምት የቅድመ ምርት እንደሚጀምር ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በመጭው ክረምት የቅድመ ምርት እንደሚጀምር ተገለጸ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከተለያዩ የሃይማኖት ተቋማትና ሲቪክ ማህበራት ጋር በህዳሴው ግድብ ዙሪያ ተወያይቷል፡፡ በውይይቱ ላይ ግድቡ በክረምቱ የቅድመ ምርት…