ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በማንዱራ ወረዳ ያስገነቡትን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አስመረቁ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጽሕፈት ቤት በመተከል ዞን ያስገነባውን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አስመረቀ፡፡
ትምህርት ቤቱ በማንዱራ ወረዳ ወላምባ ቀበሌ የተገነባ ነው።
የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት በመጀመሪያ ዙር በሁሉም ክልሎች…