Fana: At a Speed of Life!

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በማንዱራ ወረዳ ያስገነቡትን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አስመረቁ 

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ጽሕፈት ቤት በመተከል ዞን ያስገነባውን 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት አስመረቀ፡፡ ትምህርት ቤቱ በማንዱራ ወረዳ ወላምባ ቀበሌ የተገነባ ነው። የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት በመጀመሪያ ዙር በሁሉም ክልሎች…

አዋሽ ባንክ ለተለያዩ ተቋማት 17 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አዋሽ ባንክ ለተለያዩ ተቋማት 17 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር የገንዘብ ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ ባንኩ ማህበራዊ ኃላፊነት ግዴታውን ለመወጣት በኢሊሊ ኢንተርናሽናል ሆቴል ባዘጋጀው የድጋፍ መርሐ ግብር ነው ልዩ ትኩረት ለሚሹ ድርጅቶችና ተቋማት…

ከመተከል ዞን የተፈናቀሉ የአማራና የአገው ተወላጆችን ወደ ነበሩበት ለመመለስና በዘላቂነት መልሶ ለማቋቋም ስምምነት ተደረሰ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመተከል ዞን የተፈናቀሉ የአማራና የአገው ተወላጆችን ወደ ነበሩበት ለመመለስና በዘላቂነት መልሶ ለማቋቋም የአማራና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች የጋራ ስምምነት ላይ ደረሱ። በዚህም ተፈናቃዮች ወደ ቀያቸው ሲመለሱ የፀጥታ ደህንነታቸውን…

ባለፉት አስር ወራት ከወጪ ንግድ 2 ነጥብ 8 ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ኢንደስትሪ ሚኒስቴር ባለፉት አስር ወራት ከወጪ ንግድ 2 ነጥብ 8 ቢሊየን ዶላር መገኘቱን አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ 3 ነጥብ 29 ቢሊየን ዶላር ለማግኘት አቅዶ 2 ነጥብ 8 ቢሊየን ዶላር ወይም የእቅዱን 85 በመቶ ማሳካት መቻሉን…

እያንዳንዳቸው 64 ሲም ካርዶችን የሚይዙ ሁለት የቴሌኮም ማጭበርበሪያ መሳሪያዎች ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ግንቦት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ  በሀዋሳ ጉሙሩክ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት በኩል ወደ አዲስ አበባ ሊገቡ የነበሩ ሁለት የቴሌኮም ማጭበርበሪያ መሳሪያዎች መያዙን አስታወቀ፡፡ በኢመደኤ የቴክኖሎጂ ቁጥጥር ክፍል የእውቀት አስተዳደር ቡድን መሪ…

ኢትዮጵያ ለከብሯ እና ነፃነቷ የማትደራደር መሆኗን ሁሉም ሊገነዘብ ይገባል-ጠ/ ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ ፣ግንቦት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለከብሯ እና ነፃነቷ ፍፁም የማትደራደር ሀገር መሆኗን ሁሉም ሊገነበዘው እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ። ከዛሬ ጀምሮ እስከ ግንቦት16 ቀን 2013 ዓ.ም በወዳጅነት ፓርክ የሚከበረውን የኢትዮጵያ ሳምንት መርሐ-ግብር…