Fana: At a Speed of Life!

በዳውሮ ዞን የተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ የድምጽ ውጤት እየተገለጸ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በዳውሮ ዞን በሚገኙ የተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ የድምጽ ውጤት ይፋ እየተደረገ ይገኛል፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው በዞኑ የሚወዳደሩ 4 ተፎካካሪ የፖለቲካ ፖርቲዎች ምርጫው ዴሞክራሲያዊና ፍትሃዊ እንደነበር ተናግረዋል፡፡…

6ኛው ሃገራዊ ምርጫ በሰላም መጠናቀቁን የሰሜን ሸዋ ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)6ኛው ሃገራዊ ምርጫ በሰላም መጠናቀቁን የሰሜን ሸዋ ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ። የመምሪያው ተወካይ ሃላፊ ኮማንደር ብዙነህ አጎናፍር ÷ምርጫው ያለምንም የፀጥታ ችግር ተጠናቋል ብለዋል። ይህም በቂ የቅድመ ዝግጅት ስራ በመሰራቱ ነው ብለዋል…

በደብረ ማርቆስ ከተማ የምርጫ ጣቢያዎች የድምጽ ቆጠራ ውጤት ይፋ እየሆነ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረ ማርቆስ ከተማ የምርጫ ጣቢያዎች የድምጽ ቆጠራ ውጤት ይፋ እየሆነ ነው። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ቅኝት ባደረገባቸው የምርጫ ጣቢያዎች ትላንት ምሽት ቆጠራ የተደረገባቸው ውጤቶች ይፋ በመደረግ ላይ ናቸው፡፡ በአንዳንድ የምርጫ…

በወልቂጤ ምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ የህዝብ ድምጽ ውጤት ይፋ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጉራጌ ዞን ወልቂጤ ከተማ ምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ ውጤት ተለጥፏል፡፡ በተመሳሳይ ስልጤ ወራቤ ከተማ ጊዜያዊ የምርጫ ውጤት ይፋ የተደረገ ሲሆን፥ ህብረተሰቡ በየምር ጫ ጣቢያዎች በመገኘት ውጤቶችን እየተመለከተ እንደሚገኝ ታውቋል፡፡ በታሪኩ…

በጌዲዮ ዞን በሚገኙ የምርጫ ጣቢዎች ጊዜያዊ ውጤት መገለጽ ተጀምሯል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጌዲዮ ዞን በሚገኙ የምርጫ ጣቢዎች ጊዜያዊ ውጤት ይፋ እየተደረገ ነው፡፡ በታሪክነሽ ሴታ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡-…

በመዲናዋ የተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ የድምጽ ውጤት ይፋ እየሆነ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎች ከማለዳው ጀምሮ ጊዜያዊ የድምጽ ውጤት ይፋ እየተደረገ ነው፡፡ በየምርጫ ጣቢያዎቹ የድምፅ ቆጠራ ውጤት እየተለጠፈ ሲሆን ÷ ነዋሪዎችም ውጤቱን እየተመለከቱ ይገኛሉ። በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ባሉ…

በጌዲዮ ዞን በሚገኙ የምርጫ ጣቢዎች ጊዜያዊ ውጤት መገለጽ ተጀምሯል

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጌዲዮ ዞን በሚገኙ የምርጫ ጣቢዎች ጊዜያዊ ውጤት ይፋ እየተደረገ ነው፡፡ በታሪክነሽ ሴታ ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡-…

በባህርዳር ምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ የድምጽ ውጤት እየተገለጸ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በባህርዳር ከተማ የተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ የድምፅ ውጤት እየተገለጸ ይገኛል። በምናለ አየነው ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡-…

በአዳማ ከተማ በሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች የድምጽ ቆጠራ ውጤት ይፋ እየሆነ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዳማ ከተማ በሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች የድምጽ ቆጠራ ውጤት ይፋ እየሆነ ነው። በተመሳሳይ በምስራቅ ሸዋ ዞን በሚገኙ አካባቢዎች የምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ የድምጽ ውጤት እየተገለፀ ሲሆን ÷ ዜጎችም ውጤቱን እየተመለከቱ ይገኛሉ፡፡…

የዘንድሮው ምርጫ ኢትዮጵያ ያሸነፈችበትና መሰረት የሚጥል ነው- አቶ ርስቱ ይርዳ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክታቸውን አስተላለፋ። ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ÷ በመላው የክልሉ አካባቢዎች ምርጫው በሰላም መጠናቀቁን አስታውቀዋል። የዘንድሮው…