Fana: At a Speed of Life!

ከተማ አስተዳደሩ እና የኢትዮጵያ ካቶሊከዊት ቤተክርስቲያን የ510 ሚሊየን ብር ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ግንቦት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረስብከት ህብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የ510 ሚሊየን ብር ፕሮጀክቶችን ተግባራዊ ለማድረግ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች…

የማዕድን ልማትን ማዘመን ለዘርፉ እድገት ወሳኝ ነው- አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ግንቦት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ10 ወራት ውስጥ በወርቅ የወጪ ንግድ ከ553 ሚሊየን ዶላር በላይ  ማግኘት መቻሉን የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር አስታወቀ። ከሁለት አመት በፊት በ2011 ዓ.ም የወርቅ ገበያው በእጅጉ አሽቆልቁሎ 29 ሚሊየን የአሜሪካን…

የኢትዮጵያ ሳምንት መከበር ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሳምንት ጠቅላይ ሚኒስተር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት በወዳጅነት አደባባይ መከበር ጀምሯል። በዓሉን ጠቅላይ ሚኒስትሩ የከፈቱት ሲሆን የክልል ርእሳነ መስተዳድሮች፣ ሚኒስትሮች ፣ የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ አባላት ተገኝተዋል።…

ሰበታ ከተማ አዳማ ከተማን በማሸነፍ ከወራጅ ቀጠና የራቀበትን ውጤት አስመዝግቧል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሰበታ ከተማ አዳማ ከተማን 1 ለ 0 አሸንፏል። ሰበታ ከተማ በመጀመሪያው አጋማሽ 35ኛው ደቂቃ ላይ ኦሴ ማወሌ ባስቆጣራት ብቸኛ ግብ ነው ማሸነፍ መቻሉን ከሱፐር ስፖርት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። በዚህም…

ኢትዮጵያና ፈረንሳይ ከኮቪድ 19 በኋላ ኢኮኖሚው እንዲያገግም በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ መከሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ከፈረንሳይ የግምጃ ቤት ዳይሬክተር ጄኔራል ኢማኑኤል ሞውሊን ጋር ከኮቪድ 19 በኋላ ኢኮኖሚው እንዲያገግም በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ባለፉት አስርት ዓመታት የተገኙ…

ከ19ሺህ በላይ አረጋዊያን የሴፍቲኔት ተጠቃሚ መደረጋቸው ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በአስቸጋሪ የኑሮ ሁኔታ ውስጥ ለሚገኙ ከ19ሺህ በላይ አረጋዊያን በየወሩ የሴፍቲኔት ቀጥታ ድጋፍ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረጉን የከተማ አስተዳደሩ ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገለጸ፡፡ ቢሮው "ወቅታዊና…

ግብፅ የጋዛ ሰርጥን መልሶ ለመገንባት 500 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብፅ በፍልስጤሙ ታጣቂ ቡድን ሀማስ እና እስራኤል መካከል እየተካሄደ በሚገኘው ግጭት ጉዳት የደረሰበትን የጋዛ ሰርጥ መልሶ ለመገንባት 500 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ አደረገች። የግብፁ ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አል ሲሲ ድጋፉ ሰሞኑን እየተካሄ…

በ250 ሚሊየን ብር ወጪ ለሚገነባውን መናሀሪያ የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቡሌ ሆራ ከተማ በ250 ሚሊየን ብር ወጪ ለሚገነባውን መናሀሪያ የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ፡፡ በምክትል ፕሬዚደንት ማዕረግ የኦሮሚያ ማህበራዊ ጉዳይ ክላስተር አስተባባሪ በአቶ አዲሱ አረጋ የተመራው ልዑክ ቡድን በከተማው…