የሀገር ውስጥ ዜና በአንዳንድ አካባቢዎች የድምጽ አሰጣጥ ተጠናቆ ድምጽ ቆጠራ ተጀምሯል Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር፣ ቻግኒ እና ደብረ ብርሃን ከተሞች 6ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ድምጽ መስጠት ተጠናቆ ቆጠራ ተጀምሯል፡፡ በጎንደር፣ ቻግኒ እና ደብረ ብርሃን ከተሞች የተካሄደው ምርጫ በሰላም ተጠናቆ ማምሻውን ቆጠራ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ በተመሳሳይ…
የሀገር ውስጥ ዜና መገናኛ ብዙሃን ሙያዊ ስነ-ምግባርን ባከበረ ስሜት ለሰሩት ዘገባ ምስጋና ይገባቸዋል – የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መገናኛ ብዙሃን የምርጫውን ሂደት ሙያዊ ስነ-ምግባርን ባከበረና ከፍ ባለ ሃገራዊ ስሜት መዘገባቸው የሚያስመሰግን ተግባር መሆኑን የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ገለጸ። የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ ሙሀመድ ኢድሪስ እንደገለጹት፥ መገናኛ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአንዳንድ አካባቢዎች የድምጽ አሰጣጥ ተጠናቆ ድምጽ ቆጠራ ተጀምሯል Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻግኒ እና ደብረ ብርሃን ከተሞች 6ኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ድምጽ መስጠት ተጠናቆ ቆጠራ ተጀምሯል፡፡ ደብረ ብርሃን ከተማን ጨምሮ በሰሜን ሸዋ ዞን የተካሄደው ምርጫ በሰላም ተጠናቆ ማምሻውን ቆጠራ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ፋና…
የሀገር ውስጥ ዜና በአፋር ክልል፣በወላይታ ዞንና በጅማ ከተማ ድምፅ የመስጠት ሂደቱ ተጠናቀቀ Feven Bishaw Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በወላይታ ዞን ምርጫ በተካሄደባቸው የምርጫ ክልሎችና ጣቢያዎች ድምፅ የመስጠት ሂደቱ ተጠናቋል ። በሰባት የምርጫ ክልሎች በ560 የምርጫ ጣቢያዎች ድምጽ የተሰጠ ሲሆን በሁሉም የምርጫ ጣቢያዎች ህብረተሰቡ ከማለዳው…
የሀገር ውስጥ ዜና በምዕራብ አርሲ ዞን እስካሁን 1 ሚሊየን 48 ሺህ 391 ዜጎች ድምጽ ሰጥተዋል Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ አርሲ ዞን እስካሁን 1 ሚሊየን 48 ሺህ 391 ዜጎች ድምጽ መስጠታቸውን የዞኑ የምርጫ ቦርድ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት አስታውቋል፡፡ የምዕራብ አርሲ ዞን የምርጫ ቦርድ ምክትል አስተባባሪ አቶ ተስፋዬ በቀለ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…
የሀገር ውስጥ ዜና በአሶሳ የመራጭ ካርድ የቀደደ ግለሰብ ተቀጣ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ከተማ የመራጭ ካርድ በመቅደድ የተከሰሰ ግለሰብ በገንዘብ ሲቀጣ በተመሳሳይ ጥፋት የተገኘ ሌላ ግለሰብ ደግሞ በቁጥጥር ስር ውሎ ውሳኔው ለነገ እየተጠበቀ መሆኑ ተገለጸ። የከተማዋ አስተዳደር ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር…
የሀገር ውስጥ ዜና ፓርቲዎች ውጤት በቦርዱ እስከሚገለፅ መግለጫ ከመስጠት እንዲታቀቡ ጥሪ ቀረበ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፓርቲዎች የድምፅ መስጠት ሂደት እና ቆጠራ ተጠናቆ በቦርዱ ውጤት እስከሚገለፅ ድረስ መግለጫ ከመስጠት እንዲታቀቡ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክርቤት አሳሰበ። የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ምርጫውን አስመልክቶ መግለጫ…
የሀገር ውስጥ ዜና ቦርዱ ምርጫ በተጠናቀቀባቸው ቦታዎች የምርጫ ጣቢያ መዝጋት እና ቆጠራ መጀመር እንደሚቻል አስታወቀ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዜጎች መርጠው ባጠናቀቁባቸው እና ለመምረጥ የተሰለፉ ዜጎች በተጠናቀቁበት ቦታዎች የምርጫ ጣቢያ መዝጋት እና የቆጠራ ስራ መጀመር እንደሚቻል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ፡፡ 6ኛው ሃገራዊ ምርጫ የድምፅ አሰጣጥ ስነ ስርአት እየተካሄደ…
የሀገር ውስጥ ዜና ለምርጫው እስከ ምሽቱ 3፡00 ድረስ አስፈላጊው ጥበቃ ይደረጋል-የአዲስ አበባ ፖሊስ Tibebu Kebede Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለምርጫው እስከ ምሽቱ 3፡00 ድረስ አስፈላጊውን ጥበቃ እንደሚያደርግ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ ይህን ያለው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ድምፅ የሚሰጥበት ጊዜ እስከ ምሽቱ 3፡00 ሰዓት እንዲራዘም መወሰኑን ተከትሎ…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ ምርጫው በሰላም እየተካሄደ ነው-ፖሊስ Feven Bishaw Jun 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ምርጫው በሰላም እየተካሄደ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ህብረተሰቡ ያለስጋትና በነፃ ድምፁን መስጠት እንዲችል የምርጫ ህጉ በሚፈቅደው መሰረት የአዲስ አበባ ፖሊስ አባላትን…