Fana: At a Speed of Life!

በፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የተመራ ልዑክ ከዓለም ባንክ አመራሮች ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የተመራው የኢትዮጵያ የልዑካን ቡድን ከዓለም ባንክ የኦፕሬሽን ማኔጂንግ ዳይሬክተር አክሴል ቫን ትሮትሴበርግ እና ከባንኩ የምስራቅ እና ደቡባዊ አፍሪካ ቀጠና ምክትል ፕሬዚዳንት ሀፊዝ ግሀኔም ጋር በፈረንሳይ ፓሪስ ውይይት…

ወደ ዴሞክራሲ የሚደረግ ሽግግር ጠመዝማዛ መንገዶችን ማለፍ የሚጠይቅ ዕድል እና እዳን አጣምሮ የያዘ ነው – ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ዴሞክራሲ የሚደረግ ሽግግር ጠመዝማዛ መንገዶችን ማለፍ የሚጠይቅ ዕድል እና እዳን አጣምሮ የያዘ መሆኑን የሰላም ሚኒስትሯ ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ፡፡ በሰላም ሚኒስቴር አዘጋጅነት ከግንቦት 9 እስከ ግንቦት 11 ቀን 2013 ዓ.ም…

በፕሪሚየር ሊጉ ድሬ ዳዋ ከተማ ፋሲል ከነማን 3 ለ 1 አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 9 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ድሬ ዳዋ ከተማ ፋሲል ከነማን 3 ለ 1 አሸንፏል። በዚህም ከፕሪሚየር ሊጉ  የመውረድ ስጋት ያለበት ድሬ ዳዋ ከተማ ወሳኝ ሶስት ነጥብ ማግኘት ችሏል። የድሬ ዳዋን ማሸነፊያ ግቦች ሪችሞንድ አዶንጎ ፣ኢታሙና…

ሶስተኛው ዙር የፖለቲካ ፖርቲዎች የምክክር መድረክ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 9 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሶስተኛው ዙር የፖለቲካ ፖርቲዎች የምክክር በጥቂት ቀናት ውስጥ እንደሚያከናወን ማይንድ ኢትዮጵያ አስታወቀ ። ማይንድ ኢትዮጵያ ሁሉን አካታች የሆነ ሃገራዊ የምክክር መድረኮችን ማመቻቸት አላማ አድርጎ በስምንት ሃገር በቀል ድርጅቶች ጥምረት…

ደቡብ አፍሪካ ሁለተኛ ዙር የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ክትባት መስጠት ጀመረች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ደቡብ አፍሪካ ሁለተኛ ዙር የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ክትባት መስጠት ጀመረች፡፡ ክትባቱ እድሜያቸው 60ና ከዛ በላይ ለሆኑ ሰዎች የሚሰጥ ነው ተብሏል፡፡ እስከ ሰኔ ወር መጨረሻ ድረስም 5 ሚሊየን ዜጎች ክትባቱን…

ህንድ በከባድ አውሎ ንፋስ ልትመታ ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮቪድ19 ወረርሽኝ ከፍተኛ ጉዳት ያደረሰባት ህንድ አሁን ደግሞ ከባድ ንፋስ አዘል ዝናብ ሊመታት መሆኑ ተሰምቷል፡፡ በምእራባዊ የህንድ ግዛት ሊያጋጥም ይችላል ለተባለው አደጋ የሃገሪቱ መንግስት ከወዲሁ መዘጋጀት ጀምሯል ነው የተባለው፡፡…

ባለፉት ሶስት ዓመታት በግብርናው ዘርፍ 61 በመቶ ቋሚና ጊዜያዊ የስራ ዕድል ተፈጥሯል-ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሶስት ዓመታት በግብርናው ዘርፍ ማሳካት ከተቻለው ግቦች መካከል ጥቂቶቹ ይፋ ተደርገዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ይፋ ባደረጉት መረጃ  በገበያ መር የግብርና ልማት አሰራር አጠናክሮ ለመተግበር…

በፕሪሚየር ሊጉ ጅማ አባጅፋርና ባህርዳር ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ረፋድ ላይ አንድ ጨዋታ ተካሄዷል፡፡ በሃዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ጅማ አባጅፋርን ከባህርዳር ከተማ ያገናኘው ጨዋታ ያለ ምንም ግብ በአቻ ውጤት ተጠናቋል፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ…

አንደኛው የሀገር አቀፍ የባህል፣ቱሪዝምና ስፖርት ሲምፖዚየም ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በባህልና ቱሪዝም ሚንስቴር አዘጋጅነት የአንደኛው የሀገር አቀፍ ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ሲምፖዚየም "ባህል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ለኢትዮጵያ ብልፅግና" በሚል መሪ ቃል ተካሂዷል። የባህልና ቱሪዝም ሚንስትር ዶክተር ሂሩት ካሳው የእንኳን ደህና መጣችሁ…

ምሁራን የአባይ ወንዝ ከኢትዮጵያ እንደሚመነጭ ለአለም ማስረዳት ይኖርባቸዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ምሁራን የአባይ ወንዝ ከኢትዮጵያ እንደሚመነጭ ለአለም ማስረዳት እንደሚኖርባቸው ተገለጸ። ‘‘የዩኒቨርሲቲዎች ትብብር ለሰላማዊና ፍትሃዊ የአባይ ወንዝ ተጠቃሚነት’’ በሚል ርዕሰ የታላቁ ህዳሴ ግድብ እና የዩኒቨርስቲዎች ሚና ላይ ያተኮረ ዉይይት…