Fana: At a Speed of Life!

ከ100 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው አራት የአየር መቆጣጠሪያ ታወሮች ነገ ይመረቃሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ከ100 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ አድርጎ ያስገነባቸው አራት የአየር መቆጣጠሪያ ታወሮች ነገ እንደሚመረቁ ተገለጸ፡፡ ታወሮቹ የተገነቡት በኦሮሚያ ክልል ባሌ ሮቤ ከተማ፣ በአማራ ክልል ኮምቦልቻ ፣ በሲዳማ…

ባለፉት 10 ወራት ከማዕድን ዘርፍ 513 ሚሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የማዕድንና ነዳጅ ዘርፍ  ባለፉት ወራት በተለያዩ መንገዶች   ማሻሻያና ማስተካከያ እየተደረገለት መሆኑ ተገለፀ፡፡ በዚህም ከፖሊሲ ማሻሻያ ጀምሮ አቅምን የማሳደጊያ ተግባራትም መከናወናቸውን የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስትሩ ኢንጂነር ታከለ ኡማ…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ለይፋዊ ጉብኝት ጂቡቲ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለይፋዊ ጉብኝት ጂቡቲ ገቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጂቡቲው ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌህ በዓለ ሲመት ላይ ለመገኘት ወደ ጂቡቲ ማቅናታቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል፡፡ ወቅታዊ፣ትኩስ…

ዩ ኤስ ኤይድ ከ800 ሺህ ዶላር በላይ የሚገመት የሕክምና ቁሳቁሶችን ለትግራይ ክልል ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት ከ800 ሺህ ዶላር በላይ የሚገመት የሕክምና ቁሳቁሶችን ለትግራይ ክልል እንዲደርስ ለኢትዮጵያ የመድኃኒት አቅርቦት ኤጀንሲ ድጋፍ ማድረጉን ገልጿል፡፡ ድጋፉ በትግራይ ክልል ለሚገኙ 40 የጤና ተቋማትና ለሰባት የወረዳ ጤና…

ከጁንታው ሃይል መካከል ማይካድራ ላይ ጭፍጨፋ በማድረግ ወደ ሱዳን የሄደው ሃይል ወደ ሁመራ ሊገባ ሲል ተደመሰሰ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከጁንታው ሃይል መካከል ማይካድራ ላይ ጭፍጨፋ በማድረግ ወደ ሱዳን የሄደው ሃይል ወደ ሁመራ ሊገባ ሲል መደምሰሱን የመከላከያ ሚኒስትር የሃይል ስምሪት ሃላፊ ብርጋዴል ጀነራል ተስፋዬ አያሌው ገለፁ። ለወራት አሜሪካና ሱዳን ከሚገኙ የጁንታው አባላት…

የአርባ ምንጭ ድልፋና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታልና የተለያዩ መሰረተ ልማቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአርባ ምንጭ ከተማ በ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ወጪ ግንባታቸው ከተጠናቀቁ ስድስት ልዩ ልዩ ፕሮጀክቶች መካከል የአርባ ምንጭ ድልፋና የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል አፈ-ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ በተገኙበት ተመርቋል። በዛሬው እለት በከተማው ግንባታቸው…

በመቐለ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ጊዜያዊ መጠለያ እየተሰራ ነው- ዶ/ር አብርሃም በላይ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)- በመቐለ ለሚገኙ ተፈናቃዮች ጊዜያዊ መጠሊያ እየተሰራ መሆኑን የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር አብርሃም በላይ አስታወቁ። ዘላቂ መፍትሔ እስኪገኝ ድረስ ክረምት ሳይገባ ጊዜያዊ መጠለያው ይገነባል…

ሀገር አቀፍ የምርምር ኮንፈረንስ በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) - ዘጠነኛው አመታዊ ሀገር አቀፍ የምርምር ኮንፈረንስ በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ "በሳይንሳዊ ምርምር ዘላቂ እድገትን ማረጋገጥ" በሚል መሪ ቃል ሀገር አቀፍ የምርምር ኮንፈረንሱ እየተካሄደ የሚገኘው፡፡…

ቻይና ለኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ክትባት ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቻይና ጦር ሃይል ለኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ክትባት መድሀኒትና የገንዘብ ድጋፍ አደረገ። በድጋፍ ርክክቡ የመከላከያ ሚኒስትር ዶክተር ቀነዓ ያደታን ጨምሮ የመከላከያ ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ማርታ ሉዊጂ…