በምዕራብ ኦሮሚያ አራት ዞኖች የመራጮች ምዝገባ በተሳካ ሁኔታ እየተካሄደ እንደሚገኝ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ነቀምቴ ከተማን ጨምሮ በምዕራብ ኦሮሚያ አራት ዞኖች የመራጮች ምዝገባ በተሳካ ሁኔታ በመከናወን ላይ እንደሚገኝ ተገለፀ፡፡
የመራጮች ምዝገባ ዘግይቶ በተጀመረባቸው የምዕራብ ኦሮሚያ ዞኖች ምዝገባ ከተጀመረበት ከሚያዚያ 29 ቀን ጀምሮ በርካታ የሆነ…