Fana: At a Speed of Life!

ቦርዱ በአዲስ አበባ ተጨማሪ 32 የምርጫ ጣቢያዎችን ከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በአዲስ አበባ 32 የምርጫ ጣቢያዎችን መክፈቱን አስታወቀ፡፡ የምርጫ ጣቢያዎቹ የተከፈቱት 1 ሺህ 500 ሰው በሞላባቸው ቦታዎች ናቸው ብሏል፡፡ በአዲስ አበባ የመራጮች መዝገባ እስከሚያዝያ 29 ቀን መራዘሙ…

ለመጪዎቹ በዓላት ከ2 ሚሊየን ሊትር በላይ የምግብ ዘይት በተመጣጣኝ ዋጋ እንደሚሰራጭ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለትንሳኤና ለኢድ አልፈጥር በዓላት ከ2 ሚሊየን ሊትር በላይ ፈሳሽ የምግብ ዘይት በተመጣጣኝ ዋጋ ለማሰራጨት መዘጋጀቱን የአዲስ አበባ ህብረት ስራ ማህበራት ኤጀንሲ አስታወቀ። የከተማው ንግድና ኢንዱስትሪ ቢሮ በበኩሉ ያልተገባ የዋጋ ጭማሪና የምርት…

የሕዳሴ ግድብ ግንባታ የተጀመረበት አስረኛ ዓመት በእስራኤል ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዳሴ ግድብ ግንባታ የተጀመረበት አስረኛ ዓመት በእስራኤል መከበሩን በሀገሪቱ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ፡፡ በወቅቱ ከትውልደ ኢትዮጵያውያንና ከኢትዮጵያውያን ጋር ውይይት ተካሄዷል፡፡ በእስራኤል የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር እና…

ርዕሰ መስተዳደሮች የተሳተፉበት የምስራቅና የደቡብ ኢትዮጵያ ተጎራባች ክልሎች ከባቢያዊ የጎንዮሽ ግንኙነት የምክክር መድረክ እየተካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በፌዴሬሽን ምክር ቤት አዘጋጅነት ርዕሰ መስተዳደሮች የተሳተፉበት የምስራቅና የደቡብ ኢትዮጵያ ተጎራባች ክልሎች ከባቢያዊ የጎንዮሽ ግንኙነት የምክክር መድረክ በአዲስ አበባ በመካሄድ ላይ ይገኛል፡፡ መድረኩ የእርስ በእርስ ግንኙነት፣ ወንድማማችነት…

ከ100 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባው የእንስሳት መድኃኒት ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሔራዊ የእንስሳት ጤና ጥበቃ ኢንስቲቲዩት ከ100 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ በቢሾፍቱ ያስገነባው የእንስሳት መድኃኒት ፋብሪካ ተመረቀ። የፋብሪካው ወደ ስራ መግባት ሃገሪቱ ለእንስሳት መድኀኒት የምታወጣውን ከፍተኛ የውጭ ምንዛሬ ይቀንሳል…

የፌዴራሊዝም ስርአቱ የአተገባበር ችግር በዴሞክራሲ ስርአት ግንባታ ላይ እንከን ፈጥሯል – የሰላም ሚኒስቴር

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የነበረው የፌዴራሊዝም ስርዓት የአተገባበር ችግር በሃገሪቷ ትክክለኛ የዴሞክራሲ ስርአት እንዳይገነባ እንከን ሆኖ መቆየቱን የሰላም ሚኒስቴር ገለጸ። የሰላም ሚኒስቴር ያዘጋጀው የፌዴራሊዝምና የሰላም ግንባታ ላይ ያተኮረ ውይይት በአዳማ…

ከብሔራዊ ደህንነት ምክር ቤት በወቅታዊ ሀገራዊና ቀጠናዊ፣ የደህንነትና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ የተሰጠ መግለጫ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሔራዊ ደህንነት ምክር ቤት በወቅታዊ ሀገራዊና ቀጠናዊ፣ የደህንነትና ፀጥታ ጉዳዮች ዙሪያ በመምከር መግለጫ ሰጥቷል፡፡ የተከበራችሁ የሀገራችን ሕዝቦች፣ ከሦስት ዓመታት በፊት ወደ ለውጥ ጎዳና የገባነው በመንገዱ ላይ ችግሮች አይገጥሙንም…

ለምርጫው ስኬታማነት ጋዜጠኞች ሙያዊ ኃላፊነታቸውን በአግባቡ ሊወጡ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለስድስተኛው ሃገራዊና ክልላዊ ምርጫ ስኬታማነት ጋዜጠኞች ሙያዊ ስነ ምግባርን በማክበር ሃላፊነታቸውን እንዲወጡ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ምክር ቤት ጥሪ አቀረበ። ምክር ቤቱ በባህር ዳርና አካባቢዋ ለሚገኙ ጋዜጠኞች የምርጫ የስነ-ምግባር…

በህንድ በአንድ ቀን ከፍተኛ የኮቪድ19 ተጠቂዎች ቁጥር ሲመዘገብ በሆስፒታሎች የኦክስጅን እጥረት ተከስቷል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህንድ በአንድ ቀን ብቻ የተመዘገበው የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ቁጥር ዓለም ላይ ከፍተኛው ሆኖ ተመዝግቧል፡፡ በሃገሪቱ በ24 ሰአታት ውስጥ 346 ሺህ 786 ሰዎች ቫይረሱ ሲገኝባቸው ይህም ኮቪድ19 ከተከሰተበት ጊዜ ጀምሮ ዓለም ላይ ከፍተኛው…