Fana: At a Speed of Life!

የባቫሪያን ራስ ገዝ አስተዳደር ኮቪድ19ን ለመከላከል ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ከባቫሪያን ራስ ገዝ አስተዳደር የአውሮፓ ጉዳዮችና የዓለም አቀፍ ግንኙነት ሚኒስትር ሚላኔ ሁመል እና በኢትዮጵያ ከጀርመን አምባሳደር ስቴፈን አውር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በዚህ ወቅትም ኢትዮጵያ ኮቪድን በመከላከል…

የኮተቤ ሜትሮፖሊታን ዩኒቨርሲቲ የተገነቡ መሰረተ ልማቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኮተቤ ሜትሮፖሊታን ዩኒቨርሲቲ የመሰረተ ልማት ግንባታዎች ተመርቀዋል፡፡ በዚህም ሁለት የአካዳሚክ ህንጻዎች የተመረቁት ሲሆን፥ በስነስርዓቱ ላይ የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ እና የተለያዩ የስራ…

ባለፉት 11 ወራት 1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ገቢ ከመሬት ይዞታና ምዝገባ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ ባለፉት 11 ወራት 1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ገቢ ከመሬት ይዞታና ምዝገባ አግኘቻለሁ አለ፡፡ በ 11 ወራት ውስጥ ብቻ የተገኘው ገቢ ከ2012 በጀት ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር…

ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ 31 አዳዲስ ሚኒስትሮችን ሾሙ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 2 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኡጋንዳው ፕሬዚዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒ 81 አዳዲስ የካቢኔ አባላቶቻቸውን ይፋ አደረጉ፡፡ ፕሬዚዳንቱ 31 አዳዲስ ሚኒስትሮች እና 50 ምክትሎቻቸውን ይፋ አድርገዋል፡፡ ከአዳዲስ ተሿሚዎች ውስጥ ከ10 የሚበልጡ ሴት ተሿሚዎች ይገኙበታል፡፡…

በአማራ ክልል በመጪዉ የመኽር የምርት ዘመን 600 ሺህ ሄክታር መሬት በስንዴ ምርት ሊሸፈን ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በመጪዉ የመኸር የምርት ዘመን 600 ሺህ ሄክታር መሬት በስንዴ ምርት ለመሸፈን እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል፡፡ የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ ዶክተር መለስ መኮንን እንደገለፁት፥ በመስኖ ስንዴን የማምረት ስራ ዘንድሮ በክልሉ የተለያዮ…