የሀገር ውስጥ ዜና ምክር ቤቱ ተቋማዊ ሪፎርም እያደረገ መሆኑን ገለጸ Meseret Awoke Apr 21, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት ህገመንግስታዊ ተልዕኮውን በብቃት ለመወጣት ተቋማዊ ሪፎርም እያደረገ መሆኑን አስታውቋል፡፡ ተቋማዊ ሪፎርሙን በተመለከተ ምክር ቤቱ ከባለድርሻ አካላት ጋር እየተወያየ ይገኛል፡፡ ሪፎርሙ ሀገራዊ አንድነትና ዘላቂ ሰላም…
ስፓርት መከላከያ ወደ ፕሪሚየር ሊጉ መመለሱን አረጋገጠ Tibebu Kebede Apr 21, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መከላከያ ወደ ፕሪሚየር ሊጉ መመለሱን አረጋግጧል፡፡ በከፍተኛ ሊግ በምድብ "ሀ" የሚወዳደረው መከላከያ በ2014 ዓ.ም የፕሪሚየር ሊግ ተሳታፊነቱን ያረጋገጠበትን ውጤት አስመዝግቧል፡፡ ዛሬ ከደብረብርሃን ጋር የተጫወተው መከላከያ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ በህዳሴው ግድብ ላይ ባሉ አለመግባባቶችና የውይይት መጓተቶች ላይ ስብስባ እንዲጠራ ሃሳብ አቀረበች Abrham Fekede Apr 21, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ በህዳሴው ግድብ ላይ ባሉ አለመግባባቶችና የውይይት መጓተቶች ላይ ስብስባ እንዲጠራ በአፍሪካ ህብረት ለመሪዎች ጉባኤ ቢሮ ሃሳብ አቀረበች፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ በሚያዝያ ወር መጀመሪያ…
የሀገር ውስጥ ዜና የጤና ቀውስ የሚያስከትሉ መድኃኒቶች በህገ ወጥ መንገድ እየተሰራጩ ነው Abrham Fekede Apr 21, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከፍተኛ የጤና ቁውስ የሚያስከትሉ መድኃኒቶች በህገ ወጥ መንገድ እየተሰራጩ መሆናቸውን የኢትዮጵያ የምግብና የመድኃኒት ቁጥጥር ባለሥልጣን አስታወቀ። የባለሥጣኑ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሪት ሄራን ገርባ ህብረተሰቡ በተሳሳተ ግንዛቤ ከውጭ የሚገቡትን…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በህንድ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የሟቾች ቁጥር እየጨመረ ነው Abrham Fekede Apr 21, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህንድ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ከተከሰተ ጀምሮ በ24 ሰዓታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ 2 ሺህ ሰዎች ለህልፈት ተዳረጉ፡፡ በተጨማሪም በኮሮና ቫይረስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥርም በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሯል ነው የተባለው፡፡ በ24 ሰዓታት ውስጥም 295…
የሀገር ውስጥ ዜና ተጨማሪ 1 ሺህ 524 ሰዎች ኮሮናቫይረስ ተገኘባቸው Meseret Demissu Apr 20, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ጥር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ 7 ሺህ 346 የላቦራቶሪ ምርመራ 1 ሺህ 524 ሰዎች ኮሮናቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 245 ሺህ 155 ደርሷል።…
ፋና 90 የፓለቲካ ፓርቲዎች በግብርና ፣ በገጠር ልማት እና በምግብ ዋስትና ርእሰ ጉዳዮች ላይ ተከራክረዋል Meseret Demissu Apr 20, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=BZodmAmf24U
ፋና 90 በምርጫ ክርክሮች ወቅት የሚቀርቡ መረጃዎች ከፍተኛ ጥንቃቄ የሚሹ ናቸው Meseret Demissu Apr 20, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=tp9koVto28o
የሀገር ውስጥ ዜና ወ/ሮ ጽዮን ተክሉ በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ልዑክ ጋር ተወያዩ Meseret Demissu Apr 20, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 12 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ጽዮን ተክሉ በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ልዑክ ጋር ተወያይተዋል። ልዑኩ በብፁዕ አቡነ ቴዎፍሎስ የሰሜን ካሊፎርኒያ ኔቫዳና አሪዞና ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ የቅዱስ…