Fana: At a Speed of Life!

ምክር ቤቱ ተቋማዊ ሪፎርም እያደረገ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት ህገመንግስታዊ ተልዕኮውን በብቃት ለመወጣት ተቋማዊ ሪፎርም እያደረገ መሆኑን አስታውቋል፡፡ ተቋማዊ ሪፎርሙን በተመለከተ ምክር ቤቱ ከባለድርሻ አካላት ጋር እየተወያየ ይገኛል፡፡ ሪፎርሙ ሀገራዊ አንድነትና ዘላቂ ሰላም…

መከላከያ ወደ ፕሪሚየር ሊጉ መመለሱን አረጋገጠ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መከላከያ ወደ ፕሪሚየር ሊጉ መመለሱን አረጋግጧል፡፡ በከፍተኛ ሊግ በምድብ "ሀ" የሚወዳደረው መከላከያ በ2014 ዓ.ም የፕሪሚየር ሊግ ተሳታፊነቱን ያረጋገጠበትን ውጤት አስመዝግቧል፡፡ ዛሬ ከደብረብርሃን ጋር የተጫወተው መከላከያ…

ኢትዮጵያ በህዳሴው ግድብ ላይ ባሉ አለመግባባቶችና የውይይት መጓተቶች ላይ ስብስባ እንዲጠራ ሃሳብ አቀረበች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ በህዳሴው ግድብ ላይ ባሉ አለመግባባቶችና የውይይት መጓተቶች ላይ ስብስባ እንዲጠራ በአፍሪካ ህብረት ለመሪዎች ጉባኤ ቢሮ ሃሳብ አቀረበች፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሃምዶክ በሚያዝያ ወር መጀመሪያ…

የጤና ቀውስ የሚያስከትሉ መድኃኒቶች በህገ ወጥ መንገድ እየተሰራጩ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከፍተኛ የጤና ቁውስ የሚያስከትሉ መድኃኒቶች በህገ ወጥ መንገድ እየተሰራጩ መሆናቸውን የኢትዮጵያ የምግብና የመድኃኒት ቁጥጥር ባለሥልጣን አስታወቀ። የባለሥጣኑ ዋና ዳይሬክተር ወይዘሪት ሄራን ገርባ ህብረተሰቡ በተሳሳተ ግንዛቤ ከውጭ የሚገቡትን…

በህንድ በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የሟቾች ቁጥር እየጨመረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህንድ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ከተከሰተ ጀምሮ በ24 ሰዓታት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ 2 ሺህ ሰዎች ለህልፈት ተዳረጉ፡፡ በተጨማሪም በኮሮና ቫይረስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥርም በከፍተኛ ሁኔታ ጨምሯል ነው የተባለው፡፡ በ24 ሰዓታት ውስጥም 295…

ተጨማሪ  1 ሺህ 524 ሰዎች ኮሮናቫይረስ ተገኘባቸው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገ  7 ሺህ 346 የላቦራቶሪ ምርመራ 1 ሺህ 524 ሰዎች ኮሮናቫይረስ  እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። በኢትዮጵያ በአጠቃላይ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 245 ሺህ 155 ደርሷል።…

ወ/ሮ ጽዮን ተክሉ በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 12 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ጽዮን ተክሉ በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ልዑክ ጋር ተወያይተዋል። ልዑኩ በብፁዕ አቡነ ቴዎፍሎስ የሰሜን ካሊፎርኒያ ኔቫዳና አሪዞና ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ የቅዱስ…