Fana: At a Speed of Life!

ከ6 ሺህ በላይ የክላሽንኮቭ ጥይት በግመል ሲያጓጉዙ የተገኙ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ወረባቦ ወረዳ 6 ሺህ 74 የክላሽንኮቭ ጥይት በግመል ሲያጓጉዙ የተገኙ ሁለት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ፖሊስ አስታወቀ። የወረባቦ ወረዳ ፖሊስ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ዋና ኢንስፔክተር ሰይድ አብዱ…

አምባሳደር ዮናስ ዮሴፍ በታንዛኒያ  ለሚገኙ የሀገር ውስጥ እና የውጭ ሚዲያዎች ገለጻ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 11 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በታንዛንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር  ዮናስ ዮሴፍ ለታንዛኒያ  የሀገር ውስጥ ሚዲያዎች እንዲሁም  ለአለም አቀፍ ሚዲያዎች በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ማብራሪያ ሰጡ። በዚህም በትግራይ ክልል የህውሓት ቡድን በአገር መከላከያ ራዊት የሰሜን እዝ…

የጥፋት ሀይሎችን ህግ ፊት ለማቅረብ መንግስት እየሰራ ይገኛል- የሰላም ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ህግ ለማስከበርና ፍትህ ለማስፈን ብሎም የጥፋት ሀይሎችን ህግ ፊት ለማቅረብ መንግስት እየሰራ እንደሚገኝ የሰላም ሚኒስቴር አስታወቀ። በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ሰላም ወዳዱን ህዝብ ኢላማ ያደረገ ሀብትና ንብረትን ከማውደም አልፎ በንጹሀን የዜጎች…

በምዕራብ ሸዋ ዞን በትራፊክ አደጋ አባትና ልጅን ጨምሮ የ3 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በምዕራብ ሸዋ ዞን ኤጀሬ ወረዳ በዛሬው ዕለት በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት አለፈ። በትራፊክ አደጋው ህይወታቸው ካለፈ ሰዎች በተጨማሪ አምስት ሰዎች የአካል ጉዳት እንዳጋጠማቸው ነው የተነገረው። ይህ አደጋ ዶልፊን ተሽከርካሪ…

በሚኔሶታና ሚድዌስት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለህዳሴው ግድብ 40 ሺህ ዶላር አበረከቱ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚኔሶታና ሚድዌስት የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ድጋፍ አስተባባሪ ኮሚቴ ያሰባሰበውን የ40 ሺህ ዶላር ድጋፍ አስረከበ፡፡ የኮሚቴው ሰብሳቢ ቄስ ፍራንሲስ ኮሚቴው በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ…

የአውሮፓ ህብረት በኢትዮጵያ ለሰብአዊ ድጋፍ ከ53 ሚሊየን ዩሮ በላይ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት በትግራይና ሌሎች የሃገሪቱ አካባቢዎች የሰብአዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች 53 ነጥብ 7 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉ በትግራይ ክልል ሰብአዊ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸው ወገኖችን ጨምሮ በግጭትና በአየር ንብረት ለተጎዱ…

የ10 ዓመቱ ሃገራዊ የልማት ዕቅድ ሰነድ ተለቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላን እና ልማት ኮሚሽን ያዘጋጀው የ10 ዓመቱ የልማት ዕቅድ ሰነድ በዛሬው ዕለት በቀጥታ (ኦንላይን) ላይ ተለቀቀ፡፡ ይህንኑ የልማት እቅዱን ‹ሶፍት ኮፒ› በዋነኝነት የፕላን እና ልማት ኮሚሽን ድረ ገጽ…

ኢንጂነር ታከለ ኡማ በዓለም ባንክ የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 11 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የማዕድን እና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጂነር ታከለ ኡማ በዓለም ባንክ የኢትዮጵያ ዳይሬክተር ዑስማን ዲዮን ጋር ተወያይተዋል። ኢንጂነር ታከለ በማዕድን ዘርፉ እየተከናወነ ካለው የፖሊሲ እና የህግ ማሻሻያና ሪፈሮርም ጋር በተያያዘ ገለጻ…