Fana: At a Speed of Life!

339 ዜጎች ከሳዑዲ አረቢያ ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 11 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 339  ኢትዮጵያዊያን ከሳዑዲ አረቢያ፣  ሪያድ ከተማ ወደ አገራቸው ተመልሰዋል። በው ጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፣ የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል ተወካይ በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ተገኝተው ለተመላሾቹ አቀባበልማድረጋቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር…

የትግራይ ክልልን መልሶ የመገንባት ሥራ የበርካታ አካላትን ተሳትፎ ይሻል-ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአዲስ አበባ ከሚኖሩ የትግራይ ተወላጅ የንግድ ተቋማት ባለቤቶች እና ምሁራን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ውይይቱን አስመልክተው በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው…

ቶተንሃም አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪንሆን አሰናበተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቶተንሃም አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪንሆን ማሰናበቱን አስታወቀ። ክለቡ ከሰሞኑ የገባበትን የውጤት ቀውስ ተከትሎ አሰልጣኙን ማሰናበቱን አስታውቋል፡፡ ጆዜ ሞሪንሆ ከማንቼስተር ዩናይትድ ከተሰናበቱ በኋላ በለንደኑ ክለብ አንድ አመት ከአምስት ወራት…

ስድስቱ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ክለቦች አዲሱን የአውሮፓ ሱፐር ሊግ ለመቀላቀል ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የእንግሊዞቹን አርሰናል ፣ ቼልሲ፣ ማንቼስተር ዩናይትድ ፣ ማንቼስተር ሲቲ ፣ ቶተንሃም፣ ሊቨርፑል  እንዲሁም ሪያል ማድሪድ፣ ባርሴሎና እና አትሌቲኮ ማድሪድ፣ ኤሲ ሚላን ፣ ጁቬንቱስ እና ኢንተር ሚላን የሚሳተፉበትን ሱፐር ሊግ ለመቀላቀል ስምምነት ላይ…

ናሳ ወደ ማርስ ሄሊኮፕተር ላከ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የጠፈር ምርምር ተቋም (ናሳ) ኢንጂነሮች ለመጀመሪያ ጊዜ ወደ ማርስ ሄሊኮፕተር መላካቸውን አስታወቁ፡፡ በማርስ ምህዋር ዙሪያ ይበራል የተባለው ሄሊኮፕተር በመጠን እጅግ አነስተኛ መሆኑም ተገልጿል፡፡ ኢንጂ ኒውቲ የተሰኘው ይህ…

በግልገል በለስ ከተማ ከ450 በላይ ጥይቶችን ለሽፍታ ሊያቀብል የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ሥር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ግልገል በለስ ከተማ በንግድ መደብሩ ከ450 በላይ የክላሽና የብሬን ተተኳሽ ጥይቶችን አከማችቶ ለሽፍታ ቡድን ሊያቀብል የነበረ ግለሰብ በቁጥጥር ስር ውሏል። ግለሰቡ በወርቅና ብር ጌጣጌጥ መደብሩ ተተኳሽ…

የአፕላይድ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲዎች የስራ አፈጻጸም ግምገማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፕላይድ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲዎች የዘጠኝ ወራት የተቋማት የስራ አፈጻጸም ግምገማ በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር ታከለ ታደሰ መድረኩ በአይነቱ ልዩና…

በጣና ሐይቅ ላይ ተንሳፎ ከቦታ ቦታ የሚንቀሳቀሰው የእምቦጭ አረም ሙሉ ለሙሉ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 11 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጣና ሐይቅ ላይ ተንሳፎ ከቦታ ቦታ የሚንቀሳቀሰው የእምቦጭ አረም ሙሉ ለሙሉ መሰብሰቡን የጣናና ሌሎች የውሃ አካላት ጥበቃና ልማት ኤጀንሲ አስታወቀ። የጣናና ሌሎች ውሃ አካላት ጥበቃና ልማት ኤጀንሲ ዋና ሥራ አስኪያጅ ዶክተር አያሌው ወንዴ…

ኢጋድ የካንሰር ልህቀት ማዕከል የመሠረት ድንጋይ አስቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት /ኢጋድ/ የካንሰር ልህቀት ማዕከል የመሠረት ድንጋይ አስቀመጠ፡፡ የመክፈቻ ስነ-ሥርዓቱ የኢጋድ ሥራ አስፈፃሚ፣ የኢጋድ አባል አገራት አምባሳደሮች፣ ከፍተኛ የመንግስት ባለሥልጣናት እና የተቋሙ የልማት…

ህንድ በሀድያ ዞን የሚከናወኑ የልማት ስራዎችን ትደግፋለች – አምባሳደር ሮበርት ሼትኪንቶንግ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ህንድ በኢትዮጵያ የሚከናወኑ የልማት ስራዎችን እንደምትደግፍ በኢትዮጵያ የህንድ አምባሳደር ሮበርት ሼትኪንቶንግ ገልጸዋል፡፡ አምባሳደሩ ከሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ ጋር በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ ጉብኝት አድርገዋል፡፡…