Fana: At a Speed of Life!

ተመድ በሰሜን ምስራቅ ናይጀሪያ የሚያደርገውን የሰብዓዊ ድጋፍ በጊዜያዊነት አቋረጠ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 11 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በቅርቡ በናይጄሪያ ሰሜን ምስራቅ ቦርኖ ግዛት በዲካ እና በዳማክ ከተሞች የሚያደርገውን ሰብአዊ ድጋፍ በጊዜያዊነት ማቋረጡን አስታወቀ፡፡ ተመድ ድጋፉን ያቋረጠው ቦኮ ሃራም በአካባቢው ከሚፈጽመው ጥቃት ጋር ተያይዞ…

በኬፕ ታወን ከተማ በሚገኘው ቴብል ተራራ የተቀሰቀሰው እሳት ታሪካዊ ህንፃዎችን አወደመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ አፍሪካዋ የመስህብ ከተማ ኬፕታወን በሚገኘው ቴብል ተራራ የተቀሰቀሰው እሳት ታሪካዊ ህንፃዎችን ማውደሙ ተገለፀ። በቴብል ተራራ ላይ የተቀሰቀሰው እሳት በአቅራቢያው ወደ ሚገኘው ኬፕ ታወን ዩኒቨርሲቲ ግቢ የተዛመተ ሲሆን በመቶዎች የሚቆጠሩ…

በመዲናዋ የሚገኙ የግል ተቋማት እና ኩባንያዎች ማህበራዊ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤና የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ ሲልክሮድ አጠቃላይ ሆስፒታል በዙሪያው ላሉት ነዋሪዎች በንጹሕ የመጠጥ ውሃ አቅርቦት ያደረገውን ድጋፍ ጎብኝተዋል።…

ከ67 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢና ወጪ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 11፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ67 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢና ወጪ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች መያዛቸውን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ከመጋቢት 30 እስከ ሚያዝያ 7 ባሉት ሰባት ቀናት ውስጥ በተለያዩ የጉምሩክ ኬላዎች የተያዙ ናቸው…

በሰሜን ሸዋ እና በደቡብ ወሎ የኦሮሞ ልዩ ዞን ወረዳዎች ከተከሰተው የጸጥታ ችግር ጋር ተያይዞ ኮማንድ ፖስት መቋቋሙን የመከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የመከላከያ ሚኒስቴር በወቅታዊ የሀገሪቱ የጸጥታ ሁኔታ ላይ መግለጫ ሰጥቷል። በዚህም በአንዳንድ የሀገሪቱ አካባቢዎች ህዝብን ከህዝብ በማጋጨት በንጹሃን ዜጎች ላይ የህይወት እና ንብረት አደጋ ባደረሱ የጥፋት ቡድኖች ላይ…

ለጊዜው ምክንያቱ ባልታወቀ የቦንብ ፍንዳታ የሁለት ግለሰቦች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በልደታ ክፍለ ከተማ ለጊዜው ምክንያቱ ባልታወቀ የቦንብ ፍንዳታ የሁለት ግለሰቦች ህይወት ማለፉን የአዲስ  አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ዛሬ ከቀኑ 8 ሰዓት አካባቢ በልደታ ክ/ከተማ ወረዳ 6 ልዩ ቦታው ሚትሮሎጂ ፊት ለፊት ለልማት በተዘጋጀ…

አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በአልጀሪያ የተመድ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአልጀሪያ የኢትዮጵያ አምባሳደር  ነብያት ጌታቸው በአልጀሪያ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) አስተባባሪ ከሆኑት አምባሳደር ኤሪክ ኦቨረስት ጋር ውይይት አካሂደዋል። በውይይቱ ወቅት አምባሳደር ነብያት ኢትዮጵያ የታላቁ ህዳሴ ግድብ…

በፕሪሚየር  ሊጉ  ፋሲል ከነማ ሲዳማ ቡናን 2 ለ 1 አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፋሲል ከነማ ሲዳማ ቡናን 2 ለ1 አሸነፈ። የፋሲል ከነማን የማሸነፊያ ግቦች  ሙጂብ ቃሲም እና ፍቃዱ ዓለሙ በ3ኛው እና 87ኛው ደቂቃ ላይ ያስቆጠሩ ሲሆን ÷የሲዳማ ቡናን ብቸኛ ግብ ኦኪኪ አፎላቢ በ47ኛው…