Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን የስም ለውጥ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ስያሜ ወደ "ኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን" ተለወጠ፡፡ አዲሱ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን አዋጅ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ በስራ ላይ ውሏል፡፡ ይህን ተከትሎም ከዚህ በፊት በስራ ላይ የነበረው የብሮድካስት…

የኩምሩክ ወርቅ ማምረቻ ፋብሪካ ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚገኘው የኩምሩክ የወርቅ ማምረቻ ፋብሪካ ግንባታ በይፋ ተጀምሯል፡፡ ግንባታውን የማአድንና ነዳጅ ሚኒስትሩ ኢንጂነር ታከለ ኡማ እና የቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን በጋራ አስጀምረውታል።…

አምባሳደር ነቢል ማህዲ ከደቡብ ሱዳን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት  ሪክ ማቻር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢል ማህዲ ከደቡብ ሱዳን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት ዶክተር ሪክ ማቻር ጋር በሁለትዮሽና አካባቢያዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። አምባሳደር ነቢል የሁለቱ ሃገራት ግንኙነት በጸና መሠረት ላይ የተገነባ መሆኑን…

አሜሪካ በኢትዮጵያ ለጤናው ዘርፍ የ20 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ በሽታ መከላከልና መቆጣጠሪያ ማዕከል በኢትዮጵያ ለጤናው ዘርፍ የ20 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ አደረገ፡፡ ድጋፉ ለኮቪድ19 በሚደረገው ድጋፍና የሃገሪቱን ኢኮኖሚ ደህንነት ለማረጋገጥ በሚተገበሩ ፕሮጀክቶች ማዕቀፍ አማካኝነት መለቀቁን…

ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በኒውክሌር ሃይል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጅ ሚኒስቴር እና የሩሲያው የአቶሚክ ሃይል ኮርፖሬሽን በኒውክሌር ሃይል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱ በኒውክሌር ሃይል የማህበረሰቡን በጎ ግንዛቤ ለማሳደግዳ እና ስልጠና ለመስጠት እንዲሁም ክህሎት ለማሳደግ…

ጠ/ሚ ዐቢይ የዚምባብዌ ፕሬዚዳንት ኤመርሰን ምናንጋግዋን የልዑካን ቡድን ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዚምባብዌ ፕሬዚዳንት ኤመርሰን ምናንጋግዋ የተላከውንና በአምባሳደር ክዋሜ ታፒዋ ሙዛዋዚ የሚመራውን ልዑካን ቡድን ተቀብለው አነጋግረዋል። ልዑካኑ ያለፉት 500 ዓመታት የአፍሪካ ትክክለኛው ታሪክ እንዲመዘገብ የአፍሪካ…

የህዳሴ ግድብን ፖለቲካዊ እና ዓለም አቀፋዊ ማድረግ ሁሉንም አሸናፊ የሚያደርግ ውጤት ላይ አያደርስም – አቶ ደመቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዳሴ ግድብ ድርድር የሚያስፈልገው ሂደቱን ፖለቲካዊ እና ዓለም አቀፋዊ ማድረግ ሳይሆን የመተመባበር ፣ መግባባት እና መዋሃድ መንፈስ ሊሆን እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገለፁ። ምክትል ጠቅላይ…

በምስራቅ ጎጃም ዞን አዋበል ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ጎጃም ዞን አዋበል ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ አደጋው ዋናውን መንገድ ስቶ የወጣ ተሽከርካሪ እግረኞችን በመግጨቱ የደረሰ መሆኑን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ የመንገድ ትራፊክ አደጋ መከላከልና ቁጥጥር ክፍል…

የትግራይ ሚዲያ ሃውስ ጋዜጠኛ ፍፁም ብርሃኔ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ሚዲያ ሃውስ ጋዜጠኛ ፍፁም ብርሃኔ እና የአይጋ ፎረም ዋና አዘጋጅና የኢትዮጵያ ተወካይ ጋዜጠኛ ታምራት የማነ በቁጥጥር ስር ውለዋል ፡፡ የ3ኛ ሻለቃ ዋና አዛዥ ሻለቃ ደረጄ ዴቢሳ እንደገለፁት፤ በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር አመራር መዋቅር…

በዓለም በኮቪድ19 ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 3 ሚሊየንን ተሻገረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ዙሪያ በኮቪድ-19 ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 3 ሚሊየንን ተሻግሯል፡፡ በዓለም አቀፍ ደረጃ 139 ሚሊየን 710 ሺህ 700 በላይ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ሲያዙ፤ ከ3 ሚሊየን በላይ ሰዎች ደግሞ ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡ በአንጻሩ 118…