የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን የስም ለውጥ አደረገ Tibebu Kebede Apr 16, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ስያሜ ወደ "ኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን" ተለወጠ፡፡ አዲሱ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን አዋጅ በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ በስራ ላይ ውሏል፡፡ ይህን ተከትሎም ከዚህ በፊት በስራ ላይ የነበረው የብሮድካስት…
የሀገር ውስጥ ዜና የኩምሩክ ወርቅ ማምረቻ ፋብሪካ ግንባታ ተጀመረ Meseret Awoke Apr 16, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሚገኘው የኩምሩክ የወርቅ ማምረቻ ፋብሪካ ግንባታ በይፋ ተጀምሯል፡፡ ግንባታውን የማአድንና ነዳጅ ሚኒስትሩ ኢንጂነር ታከለ ኡማ እና የቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን በጋራ አስጀምረውታል።…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ነቢል ማህዲ ከደቡብ ሱዳን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት ሪክ ማቻር ጋር ተወያዩ Tibebu Kebede Apr 16, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢል ማህዲ ከደቡብ ሱዳን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት ዶክተር ሪክ ማቻር ጋር በሁለትዮሽና አካባቢያዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። አምባሳደር ነቢል የሁለቱ ሃገራት ግንኙነት በጸና መሠረት ላይ የተገነባ መሆኑን…
የሀገር ውስጥ ዜና አሜሪካ በኢትዮጵያ ለጤናው ዘርፍ የ20 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ አደረገች Tibebu Kebede Apr 16, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ በሽታ መከላከልና መቆጣጠሪያ ማዕከል በኢትዮጵያ ለጤናው ዘርፍ የ20 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ አደረገ፡፡ ድጋፉ ለኮቪድ19 በሚደረገው ድጋፍና የሃገሪቱን ኢኮኖሚ ደህንነት ለማረጋገጥ በሚተገበሩ ፕሮጀክቶች ማዕቀፍ አማካኝነት መለቀቁን…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ እና ሩሲያ በኒውክሌር ሃይል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ Tibebu Kebede Apr 16, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጅ ሚኒስቴር እና የሩሲያው የአቶሚክ ሃይል ኮርፖሬሽን በኒውክሌር ሃይል የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱ በኒውክሌር ሃይል የማህበረሰቡን በጎ ግንዛቤ ለማሳደግዳ እና ስልጠና ለመስጠት እንዲሁም ክህሎት ለማሳደግ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ የዚምባብዌ ፕሬዚዳንት ኤመርሰን ምናንጋግዋን የልዑካን ቡድን ተቀበሉ Tibebu Kebede Apr 16, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዚምባብዌ ፕሬዚዳንት ኤመርሰን ምናንጋግዋ የተላከውንና በአምባሳደር ክዋሜ ታፒዋ ሙዛዋዚ የሚመራውን ልዑካን ቡድን ተቀብለው አነጋግረዋል። ልዑካኑ ያለፉት 500 ዓመታት የአፍሪካ ትክክለኛው ታሪክ እንዲመዘገብ የአፍሪካ…
የሀገር ውስጥ ዜና የህዳሴ ግድብን ፖለቲካዊ እና ዓለም አቀፋዊ ማድረግ ሁሉንም አሸናፊ የሚያደርግ ውጤት ላይ አያደርስም – አቶ ደመቀ Tibebu Kebede Apr 16, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህዳሴ ግድብ ድርድር የሚያስፈልገው ሂደቱን ፖለቲካዊ እና ዓለም አቀፋዊ ማድረግ ሳይሆን የመተመባበር ፣ መግባባት እና መዋሃድ መንፈስ ሊሆን እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ገለፁ። ምክትል ጠቅላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና በምስራቅ ጎጃም ዞን አዋበል ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት አለፈ Tibebu Kebede Apr 16, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 8 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ጎጃም ዞን አዋበል ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሶስት ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ አደጋው ዋናውን መንገድ ስቶ የወጣ ተሽከርካሪ እግረኞችን በመግጨቱ የደረሰ መሆኑን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ የመንገድ ትራፊክ አደጋ መከላከልና ቁጥጥር ክፍል…
የሀገር ውስጥ ዜና የትግራይ ሚዲያ ሃውስ ጋዜጠኛ ፍፁም ብርሃኔ በቁጥጥር ስር ዋለ Meseret Awoke Apr 16, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ሚዲያ ሃውስ ጋዜጠኛ ፍፁም ብርሃኔ እና የአይጋ ፎረም ዋና አዘጋጅና የኢትዮጵያ ተወካይ ጋዜጠኛ ታምራት የማነ በቁጥጥር ስር ውለዋል ፡፡ የ3ኛ ሻለቃ ዋና አዛዥ ሻለቃ ደረጄ ዴቢሳ እንደገለፁት፤ በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር አመራር መዋቅር…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በዓለም በኮቪድ19 ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 3 ሚሊየንን ተሻገረ Meseret Awoke Apr 16, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ዙሪያ በኮቪድ-19 ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 3 ሚሊየንን ተሻግሯል፡፡ በዓለም አቀፍ ደረጃ 139 ሚሊየን 710 ሺህ 700 በላይ ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ሲያዙ፤ ከ3 ሚሊየን በላይ ሰዎች ደግሞ ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡ በአንጻሩ 118…