Fana: At a Speed of Life!

የፕሪሚየር ሊጉ አሸናፊ 1 ሚሊየን ብር ሽልማት ይበረከትለታል

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2013 ቤት ኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አሸናፊ የሚሆነው ክለብ የ1 ሚሊየን ብር ተሸላሚ እንደሚሆን የፕሪሚየር ሊጉ አክሲዮን ኩባንያ አስታወቀ፡፡ ኩባንያው ዛሬ በሰጠው መግለጫ ሁሉም ተሳታፊ ክለቦች እንደየ ደረጃቸው ሽልማት የሚበረከትላቸው…

ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከዓለም የጤና ድርጅት የአፍሪካ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከዓለም የጤና ድርጅት የአፍሪካ ዳይሬክተር ዶክተር ማሺዲሶ ሬቤካ ሞቲን ጋር ተወያይተዋል። ውይይታቸው የማህበረሰብ ጤና አገልግሎት፣ የጤናና የሰላም ጥብቅ ቁርኝት፣ የኮቪድ-19 ወረርሽኝ ማህበራዊና…

ኮሚቴው የተከናወኑ የአስቸኳይ ጊዜ ምላሽ አሰጣጥ ተግባራትን ገመገመ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ ምላሽ ሰጭ የሚኒስትሮች ኮሚቴ በሁሉም ሀገሪቱ ክፍሎች የተከናወኑ የአስቸኳይ ጊዜ ምላሽ አሰጣጥ ተግባራትን ገመገመ። በሰላም ሚኒስትሯ ወይዘሮ ሙፈሪሃት ካሚል ሰብሳቢነት በተካሄደው ግምገማ በመላ ሀገሪቱ ሊከሰቱ የሚችሉ የተፈጥሮ…

በአራዳ ክፍለ ከተማ ከ130 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ 48 ፕሮጀክቶች ለአገልግሎት ዝግጁ ሆኑ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር በአራዳ ክፍለ ከተማ በተያዘው በጀት ዓመት ከ130 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ 48 ፕሮጀክቶች ለአገልግሎት ዝግጁ መሆናቸው ተገለጸ፡፡ ፕሮጀክቶቹን የአራዳ ክፍለ ከተማ ብልጽግና ፓርቲን ወክለው የሚወዳደሩ…

በድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ የገቡ ባለሃብቶች ምርቶቻቸውን ለውጪ ገበያ ማቅረብ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ የገቡ ባለሃብቶች ምርቶችን በማምረት ለውጪ ገበያ ማቅረብ ጀመሩ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የፓርኩ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ካሚል ኢብራሂም ፓርኩ ለ2 ሺህ ዜጎች የስራ ዕድል ፈጥሯል…

ለግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ፓርኮች የኃይል አቅርቦት ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በተለያየ የሀገሪቱ ክፍል ለተገነቡት የግብርና ምርት ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎች የኃይል አቅርቦት መሰረተ ልማት ለመዘርጋት የሚያስችል ስምምነት ከሁለት የቻይና ኩባንያዎች ጋር ተፈራረመ፡፡ ሲኖ ሀይድሮ እና ሲዩአን…

የጢያ ትክል ድንጋይ የመዳረሻ ስፍራ ጥገና ተጠናቆ ለጎብኚዎች ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጢያ ትክል ድንጋይ የመዳረሻ ስፍራ ጥገና ተጠናቆ ለጎብኚዎች ክፍት መሆኑን የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ከፌዴራል ባህል ቱሪዝም ሚኒስቴርና ከቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን ጋር በመቀናጀት ነው የተሰራው፡፡ አሲዳማ የሆነውን የአካባቢውን…

የኢትዮጵያ የወቅቱ አቋም በግድቡ ውሃ ሙሌት እና በሙሌቱ አስተዳደር ላይ ብቻ መነጋገር ነው – አምባሳደር ዲና ሙፍቲ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የወቅቱ አቋም በግድቡ ውሃ ሙሌት እና በሙሌቱ አስተዳደር ላይ ብቻ መነጋገር መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተናገሩ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል-አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ሳምንታዊ መግለጫ…

የአራተኛ ትውልድ ኤል ቲ ኢ አገልግሎት በደቡብ ደቡብ ምዕራብ ሪጅን ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም የአራተኛ ትውልድ (4ጂ) ኤል ቲ ኢ አገልግሎትን በደቡብ ደቡብ ምዕራብ ሪጅን በይፋ አስጀመረ። አገልግሎቱ በደቡብ ክልል ስድስት ከተሞችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ሲሆን በወላይታ ሶዶ ከተማ በይፋ ተጀምሯል። አገልግሎቱ በወላይታ ሶዶ፣…