Fana: At a Speed of Life!

አየር መንገዱ የኮቪድ19 ክትባት ወደ ብራዚል አጓጓዘ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ 3 ነጥብ 5 ሚሊየን የኮቪድ19 ክትባት ከሻንጋይ ወደ ብራዚል ሳኦ ፖሎ አጓጓዘ፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም እንደገለፁት፥ አየር መንገዱ የኮቪድ19 ወረርሽኝ ከተከሰተበት ጊዜ…

ሩሲያ 10 የአሜሪካ ዲፕሎማቶች ከሞስኮ እንዲወጡ አዘዘች

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ 10 የአሜሪካ ዲፕሎማቶች ሞስኮን ለቀው እንዲወጡ አዘዘች፡፡ ሞስኮን ለቀው እንዲወጡ ከታዘዙት ዲፕሎማቶች በተጨማሪም ስምንት የአሜሪካ ከፍተኛ ባለስልጣናት ወደ ሃገሯ እንዳይገቡም እገዳ ጥላለች፡፡ ወደ ሩሲያ እንዳይገቡ ክልከላ…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በተመራጩ የኮንጎ ብራዛቪል ፕሬዚዳንት ዴኒስ ሳሱ ንጉኤሶ በዓለ ሲመት ላይ ተገኙ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በተመራጩ የኮንጎ ብራዛቪል ፕሬዚዳንት ዴኒስ ሳሱ ንጉኤሶ በዓለ ሲመት ላይ ተገኝተዋል። ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ በበዓለ ሲመቱ ላይ ለመታደም ከመጡ የተለያዩ ሀገራት መሪዎች ጋርም ተወያይተዋል። ታላቁ የኢትዮጵያ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከ2 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነባውን የኢንሳ ህንጻ መረቁ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ከ2 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ያስገነባውን አዲስ ህንጻ መረቁ፡፡ ወሎ ሰፈር አካባቢ የተገነባው የዋና መስሪያ ቤቱ ህንጻ ባለ 14 እና ባለ 17 ወለል የሆኑ…

አቶ ደመቀ መኮንን የዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት የኢትዮጵያ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በዓለም አቀፉ የስደተኞች ድርጅት የኢትዮጵያ ተወካይ ከሆኑት ማውሪን አቼንጌ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው ሕገ-ወጥ ፍልሰትን ለመግታት ኢትዮጵያ እየወሰደች ያለውን…

“በትግራይ ክልል 150 ዜጎች በረሃብ ሞቱ ተብሎ የሚናፈሰው ወሬ ሀሰተኛ ነው” – የብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል 150 ዜጎች በረሃብ ምክንያት እንደሞቱ ተደርጎ የሚናፈሰው ወሬ ከእውነት የራቀ ነው ሲል የብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ገለፀ። የብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ምትኩ ካሳ…