Fana: At a Speed of Life!

ዶክተር ፋና ሀጎስ የመቐለ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 7 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዶክተር ፋና ሀጎስ ብርሃኔ የመቐለ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ሆነው ተሾመዋል። ዶክተር ፋና ሀጎስ ብርሃኔ የመጀመሪያ ዲግሪያቸውን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በህግ ትምህርት የተቀበሉ ሲሆን ሁለተኛና ሶስተኛ ዲግሪያቸውን በደቡብ አፍሪካ ዩኒቨርሲቲ ኦፍ…

አማርኛ፣ አፋን ኦሮሞ፣ ሶማሊኛና ትግሪኛ ቋንቋዎች ለማሽን የማስተማር ስራ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ማዕከል አማርኛ፣ አፋን ኦሮሞ፣ ሶማሊኛና ትግሪኛ ቋንቋዎች ለማሽን የማስተማር ስራ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የሰው ሰራሽ አስተውህሎ ማሽኖች ሰው ሰራሽ የማሰብ ችሎታ እንዲኖራቸው በማድረግ ካለ ሰዎች እርዳታ…

የመራጮች ምዝገባ ማካሄድ የጀመሩና አጠቃላይ የምርጫ ጣቢያዎች ዝርዝር እንደሚከተለው ቀርቧል፡-

የመራጮች ምዝገባ ማካሄድ የጀመሩና አጠቃላይ የምርጫ ጣቢያዎች ዝርዝር እንደሚከተለው ቀርቧል፡- አዲስ አበባ - 1,662 የመራጮች ምዝገባ የጀመሩ ጣቢያዎች፤ 1,848 አጠቃላይ የምርጫ ጣቢያዎች አፋር - 0 (የመራጮች ምዝገባ የጀመረ የምርጫ ጣቢያ የለም) ምክንያት:- የቁሳቁስ ማሰራጨት…

በህንድ ለመጀመሪያ ጊዜ በ24 ሰዓታት ውስጥ ከ200 ሺህ ሰዎች በላይ ኮቪድ 19 ተገኘባቸው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 7፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህንድ ለመጀመሪያ ጊዜ በ24 ሰዓታት ውስጥ ከ200 ሺህ 739 ሰዎች በላይ ኮቪድ 19 እንደተገኘባቸው የሀገሪቱ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በአንድ ቀን በዚህ ቁጥር በወረርሽኙ የተያዙ ሰዎች ሲገኙ በህንድ ለመጀመሪያ ጊዜ ነው፡፡ በሀገሪቱ…

የዓለም ጤና ድርጅት በቀጠናው የድንገተኛ ህክምና ባለሙያዎች ማሰልጠን የሚያስችል ማዕከልን በአዲስ አበባ ከፈተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 7፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ጤና ድርጅት በቀጠናው የድንገተኛ ህክምና ባለሙያዎች ማሰልጠን የሚያስችል ማዕከልን በአዲስ አበባ መክፈቱን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በአዲስ አበባ ፊልድ ሆስፒታል የተገነባውን የስልጠና ማዕከል የጤና ሚንስትር ዶክተር ሊያ ታደሰና የዓለም…

ከሴኔጋላዊው ዓለም አቀፍ አርቲስት ጋር በፋሽን ዲዛይንና ግራፊክስ አርት ጥበብ ዙሪያ ውይይት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 7፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ፋሽን ዲዛይነሮች ማህበር ጋር በመሆን ከሴኔጋላዊ የፋሽንና ግራፊክስ ዲዛይነር አል ሓጂ ባባካር ሲላ ጋር በኢትዮጵያ የባህል ኢንዱስትሪ ዙሪያ እና ቀጣይ አብሮ መሥራት ስለሚቻልበት ሁኔታ ዙሪያ ውይይት አካሂዷል።…

ም/ከ ወ/ሮ አዳነች ለመሃመድ አል-አሩሲ ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በዓለም አቀፍ መድረክ ስለታላቁ ህዳሴ ግድብ እና ተያያዥ ጉዳዮች ኢትዮጵያንና የኢትዮጵያን አቋሞችን  በመወከል  የሚታወቀው መሃመድ ከማል አልአሩሲ ቤት በመገኘት  የአፍጥር ስነስርዓት ላይ ተካፈሉ። እንኳን…

ዶ/ር ኢ/ር ስለሺ በኢትዮጵያ ከስዊድን አምባሳደር ጋር በአረንጓዴ ልማትና በህዳሴ ግድብ ድርድር ዙሪያ ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዉሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶክተር ኢንጅነር ስለሺ በቀለ በኢትዮጵያ ከስዊድን አምባሳደር ሃንስ ሉንድኩዊስት ጋር ተወያዩ። በውይይታቸውም ከኮቪድ 19 በኋላ የተሻለ ነገር መፍጠር በሚቻልበት እና በአረንጓዴ ልማት ዙሪያ ተወያይተዋል።…

ዜጎች የመምረጥ ዴሞክራሲያዊ መብታቸውን በመጠቀም ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ይጠበቃል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)ዜጎች የመምረጥ ዴሞክራሲያዊ መብታቸውን በመጠቀም ንቁ ተሳትፎ እንዲያደርጉ እንደሚጠበቅ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ 6ኛው ብሔራዊ ምርጫ ሊከናወን ጥቂት ሳምንታት ብቻ ቀርተውታል ያሉ ሲሆን፤ በሕገ መንግሥቱን አንቀጽ 38…

የካፒታል ገበያ ፍትሃዊና ቀልጣፋ የግብይት ስርዓት እንዲኖር የሚያስችል መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 6፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የካፒታል ገበያ ኩባንያዎችና ገዥዎች የሚገናኙበትን ፍትሃዊና ቀልጣፋ የግብይት ስርዓት የሚፈጥር መሆኑን የዘርፉ ባለሙያዎች ተናገሩ። በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የገቢ፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የካፒታል ገበያ ረቂቅ አዋጅ ላይ ከባለድሻ…