Fana: At a Speed of Life!

በኢትዮጵያ ከቀዳሚዎቹ የካንሳር ሃኪሞች አንዱ የነበሩት ዶ/ር አይናለም ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በካንሰር ህክምና ዘርፍ በማግልገል ቀዳሚ የነበሩት ዶክተር አይናለም አብርሃ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በጤና ሳይንስ ኮሌጅ በመምህርነት እና በካንሰር ሕክምና ዘርፍ ያገለግሉ የነበሩት ዶክተር አይናለም አብርሃ…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝበ ውሳኔ የምርጫ ምልክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝበ ውሳኔ የምርጫ ምልክትን ይፋ አድርጓል። ከስድስተኛው አጠቃላይ ምርጫ ጋር በጋራ የሚከናወነው ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝበ ውሳኔ የምርጫ ምልክትም የሚከተለው መሆኑን…

በ85 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የዱቄት ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን በኩታበር ወረዳ በ85 ሚሊየን ብር የተገነባው እናት የዱቄት ፋብሪካ ተመረቀ፡፡ ፋብሪካው አሁን ላይ በቀን ከ500 ኩንታል በላይ ሲያመርት በሙሉ አቅሙ ማምረት ሲጀምር 1 ሺህ ኩንታል የቦቆሎ ዱቄት…

ሲቪክ ማህበራት ምርጫው ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ የራሳቸውን ሚና መጫወት  እንደሚገባቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ክልል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ማቶ ማሩ 6ኛው ሀገራዊ ምርጫሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ሲቪክ ማህበራትየራሳቸውን ሚና መጫወት  ይገባቸዋል ሲሉ ገለጹ። ከለውጡ በኋላ ከተሰራው ስራዎች ውስጥ አንዱ የሲቪክ ማህበራት ሚናቸውን ከፍ እንዲያጉ ለማድረግ…

ዩ ኤስ አይ ዲ በትግራይ ክልል ለሰብዓዊ ድጋፍ የሚውል ተጨማሪ 152 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ዓለም አቀፍ ተራድኦ ድርጅት (ዩ ኤስ አይ ዲ) በትግራይ ለሰብዓዊ ድጋፍ የሚውል ተጨማሪ 152 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ። ይህም ድርጅቱ በትግራይ ክልል በቅርብ ጊዜ ያደረገውን ድጋፍ ወደ 305 ሚሊየን ዶላር ከፍ አድርጓታል።…

የመረጃ መንታፊዎች ዋትሳፕን እንደ ጥቃት ማድረሻ መሳሪያ እየተጠቀሙ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመረጃ መንታፊዎች በቢሊየን የሚቆጠሩ ተጠቃሚዎች ያሉትን ዋትሳፕ የማህበራዊ የትስስር ገጽ ለአጥፊ ተልዕኮ እየተጠቀሙበት መሆኑን የበይነ መረብ ደህንነት ምርት አቅራቢው ቼክ ፖይንት ኩባንያ ገለጸ፡፡ የበይነ መረብ ደህንነት ተመራማሪዎች አዲስ አጥፊ…

ነጻነት እና እኩልነት ፓርቲ የምርጫ ምልክቱን እና ማኒፌስቶውን ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ነጻነት እና እኩልነት ፓርቲ ለስድስተኛው ዙር ሀገር አቀፍ ምርጫ የሚወዳደርበትን የምርጫ ምልክት እና ማኒፌስቶ ይፋ አድርጓል። የነጻነት እና እኩልነት ፓርቲ ሊቀመንበር ዶክተር አብዱልቃድር አደም የፓርቲው ማኒፌስቶ የሀገሪቱን፣ የአህጉሩን ብሎም…

የኢትዮጵያና የዩክሬን ቢዝነስ ፎረም ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና የዩክሬን ቢዝነስ ፎረም በበይነ መረብ ተካሂዷል። በጀርመንና ዩክሬን የኢትዮጵያ አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን ኢትዮጵያ የቡና ፣ የአበባ ፣ የጥራጥሬ ፣ የዘይት እንዲሁም የቆዳ እና የቆዳ ውጤቶች ወደ ዩክሬን የመላክ እምቅ አቅም…