Fana: At a Speed of Life!

የሁሉም ነገር መሰረትና የችግሮች ሁሉ መፍትሔ ሰላም ብቻ ነው – ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሁሉም ነገር መሰረትና የችግሮች ሁሉ መፍትሔ ሰላምና ሰላም ብቻ መሆኑን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ተናገሩ፡፡ ዓመታዊው የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ ጉባዔ ስብሰባ እየተካሄደ ነው፡፡…

በመዲናዋ በ1 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር የተገነቡ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በ1 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር የተገነቡ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ተመርቀዋል። በ2013 ዓ.ም የከተማ አስተዳደሩ 1 ሺህ ፕሮጀክቶችን ማጠናቀቅ መቻሉን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በምረቃው…

በዓለም በኮቪድ19 ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር ከ3 ነጥብ 5 ሚሊየን አለፈ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፍ ደረጃ በኮቪድ19 ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር ከ3 ነጥብ 5 ሚሊየን አልፏል፡፡ እስካሁን በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከ168 ሚሊየን 535 ሺህ በላይ ሲሆን፥ ከ3 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡…

እኔም ለወገኔ በስዊዘርላንድ የበጎ አድራጎት ማህበር በአጣዬ አካባቢ ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) እኔም ለወገኔ በስዊዘርላንድ የበጎ አድራጎት ማህበር በአጣዬ አካባቢ ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ አድርጓል፡፡ ማህበሩ በአማራ ክልል በሰሜን ሸዋ ዞን በኤፍራታና ግድም፣ በቀወት፣ በአንጾኪያ ገምዛ ወረዳዎች እና በኦሮሞ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን አዋሳኝ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከሞሮኮ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከሞሮኮ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ናስር ቦሪታ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው ወቅትም የሃገራቱን የሁለትዮሽና ዓለም አቀፋዊ ትብብር ማጠናከር በሚቻልባቸው መንገዶች ላይ መክረዋል፡፡…

ኢትዮጵያዊያን ለመላው አፍሪካ የነፃነት ቀንዲል ሆናን እንድትዘልቅ በጋራ እንረባረብ – ም/ጠ/ሚ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን 58ተኛ ዓመት የአፍሪካ ህብረት የምስረታ መታሰቢያ በዓልን በማስመልከት መልዕክት አስተላልፈዋል። የመላው አፍሪካውያን የአንድነት ጥላ ምልክት ለሆነው…

በአዲስ አበባ ወዳጅነት ፓርክ ሲካሄድ የቆየው የኢትዮጵያ ሳምንት መርሃ ግብር ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ወዳጅነት ፓርክ ሲካሄድ የቆየው የኢትዮጵያ ሳምንት መርሃ ግብር ተጠናቋል፡፡ በፕሮግራሙ መዝግያ ላይ የተገኙት የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ ፌስቲቫሉ ደማቅና የማይረሳ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ዝግጅቱ፣ ኢትዮጵያ ትልቅ ሀብት…