በመዲናዋ ትናንት ሌሊት በደረሱ የእሳት አደጋዎች ከ7 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ንብረት ወደመ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 01፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ ትናንት ሌሊት በአራት የተለያዩ አካባቢዎች በደረሰ የእሳት አደጋ 7 ሚሊየን 550 ሺህ ብር ግምት ያለው ንብረት መውደሙን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡
የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት…