Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ ትናንት ሌሊት በደረሱ የእሳት አደጋዎች ከ7 ሚሊየን ብር በላይ ግምት ያለው ንብረት ወደመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 01፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ ትናንት ሌሊት በአራት የተለያዩ አካባቢዎች በደረሰ የእሳት አደጋ 7 ሚሊየን 550 ሺህ ብር ግምት ያለው ንብረት መውደሙን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት…

የ10 ዓመቱ የልማት ዕቅድ ሰነድ ለሕዝብ ሊሠራጭ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላን እና ልማት ኮሚሽን ያዘጋጀው የ10 ዓመቱ የልማት ዕቅድ ሰነድ በሚቀጥለው ሳምንት ለሕዝብ እንደሚሰራጭ ተገለፀ፡፡ በቀጣዩ ሳምንት ለሕዝብ እንዲደርስ የተሰናዳው የዚሁ የልማት እቅድ ቅጅ በዋነኝነት በፕላን እና ልማት ኮሚሽን…

የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ምክትል ሊቀ-መንበር ለአፍሪካ ችግሮች አፍሪካዊ መፍትሔ መርህ በሕብረቱ በኩል በጽኑ የሚታመን መርህ መሆኑን ገለፁ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዚያ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በቅርቡ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ምክትል ሊቀ-መንበር ሆነው ከተመረጡት ዶክተር ሞኒክ ንሳንዛባጋንዋን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ አቶ ደመቀ በቅርቡ በኪንሻሳ…

የኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጅ የኢትዮጵያ የኢኮኖሚ ዕድገት ፍላጎት እውን የሚሆንበት አንዱ ዘርፍ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ ፣ ሚያዝያ 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ቴክኖሎጅ እና ቴሌኮሙዩኒኬሽን የኢትዮጵያ የብልጽግና እና የኢኮኖሚ ዕድገት ፍላጎት እውን የሚሆንበት አንዱ ዘርፍ መሆኑን ተናገሩ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከአፍሪካ ቴሌኮም ሪቪው ጋር ቆይታ…

በኮሎራዶ ግዛት የጁንታው ቡድን በሀገር መከላከያ ሰራዊት ላይ የፈጸመውን ክህደት የሚያወግዝ  ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በኮሎራዶ ግዛት ዴንቨር ከተማ ኢትዮጵያውያን እና  ኤርትራውያን የጁንታው ቡድን በሀገር መከላከያ ሰራዊት ላይ የፈጸመውን ክህደት የሚያወግዝ  ሰላማዊ ሰልፍ በኮሎራዶ ግዛት መንግስት ዋና ጽህፈት ቤት ስቴት ካፒቶል አደባባይ አካሂደዋል። ሰልፉ…

በቤትኪንግ ፕሪምየር ሊግ ጨዋታ ፋሲል ከነማ መሪነቱን አጠናከረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ ምሽት በተካሄደው የቤትኪንግ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ወላይታ ድቻን በማሸነፍ መሪነቱን አጠናከረ፡፡ ፋሲል ከነማ ወላይታ ድቻን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት ነው ያሸነፈው፡፡ ለፋሲል ከነማ በመጀመሪያውና በሁለተኛው አጋማሽ ሁለቱንም ግቦች…