Fana: At a Speed of Life!

የአፋር እና የሶማሌ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስታት በቅርቡ ተከስተው የነበሩ ግጭቶችን በሰላም ለመፍታት ስምምነት ላይ ደረሱ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር እና የሶማሌ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስታት በርዕሳነ መስተዳድሮቻቸው የተመራ የከፍተኛ አመራሮች ቡድን በቅርቡ በሁለቱ ክልሎች አዋሳኝ ቀበሌዎች የተፈጠሩ ግጭቶችን በሰላም ለመፍታት ስምምነት ላይ ደርሰዋል፡፡ ርዕሳነ መስተዳድሮቻቸው በሰላም…

የአንጋፋው ድምፃዊ እና የዜማና ግጥም ደራሲ አየለ ማሞ የቀብር ስነስርዓት ተፈፀመ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአንጋፋው ድምፃዊ እና የዜማና ግጥም ደራሲ አየለ ማሞ የቀብር ስነስርዓት ተፈፀመ፡፡ የቀብር ሥነ ሥርዓቱ ዛሬ ቤተሰቦቹ፣ ዘመድ አዝማዶቹ ፣ የሙያ አጋሮቹ እንዲሁም አድናቂዎቹ በተገኙበት በመንበረ ፀባኦት ቅድስት…

አልጄሪያ የሩሲያውን ስፑትኒክ ቪየተሰኘውን የኮቪድ 19 ክትባት ልታመርት ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አልጄሪያ ስፑትኒክ ቪ የተሰኘውን የኮቪድ 19 ክትባት ልታመርት መሆኑን አስታወቀች፡፡ አልጄሪያ ክትባቱን ከሞስኮ ጋር በመተባበር ነው በመጪው መስከረም ወር ለማምረት ያቀደችው፡፡ በተጨማሪም በህንድ ክትባት በማምረት ዕውቅና ያለው ድርጅትም…

በበዓላት ከ105 ሺህ በላይ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን ለመርዳት እንቅስቃሴ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትንሳኤ እና ኢድ አልፈጥር በዓላት ከ105 ሺህ በላይ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ውስጥ የሚገኙ ዜጎችን ለመርዳት እንቅስቃሴ መጀመሩን የአዲስ አበባ ከተማ ወጣቶችና በጎ ፈቃድ ማስተባበሪያ ቢሮ አስታወቀ፡፡ ቢሮው "በጎነት ለጋራ…

ፌስቡክ መቀመጫቸውን ግብጽ አድርገው ኢትዮጵያ ላይ አነጣጥረው መረጃ ሲያሰራጩ ነበር ያላቸውን አካውንቶች ዘጋ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፌስቡክ መቀመጫቸውን ግብጽ አድርገው ኢትዮጵያን ጨምሮ ሱዳን እና ቱርክን ኢላማ አድርገው መረጃ ሲያሰራጩ ነበሩ ያላቸውን አካውንቶች መዝጋቱን አስታወቀ። አካውንቶቹ ከ300 ሺህ በላይ ተከታዮች እንዳላቸውም ነው ኩባንያው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለጥበብ ባለሙያዎች እውቅና ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ‘ቢይ አሕመድ በእንጦጦ ፓርክ ለኢትዮጵያ የጥበብ ባለሙያዎች እውቅና ሰጡ፡፡ “ኢትዮጵያን ስላገለገላችሁ ኢትዮጵያ ታመሰግናችኋለች” በሚል ሀሳብ ነው እውቅናው የተሰጠ። በመርሃ ግብሩ በሁሉም የጥበብ ዘርፍ ለሃገራቸው ውለታ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ከጀመረ ዛሬ 75ኛ ዓመቱን ያዘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ የጀመረበትን 75ኛ ዓመት በማክበር ላይ ይገኛል፡፡ አየር መንገዱ ከ75 ዓመታት በፊት ልክ በዛሬዋ ቀን ነበር በረራ የጀመረው፡፡ በ1938 ዓ.ም/በፈረንጆቹ 1946 የመጀመሪያው ዓለም አቀፍ በረራ ከአዲስ አበባ…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከዴንማርኩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከዴንማርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጄፕ ኮፎድ ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፡፡ አቶ ደመቀ በትግራይ ክልል ያለውን የሰብአዊ ድጋፍ በተመለከተ በመጀመሪያ ዙር ለ4 ነጥብ 5…

የግለሰብ መኖሪያ ቤት በመግባት ተሽከርከሪ የዘረፉ ግለሰቦች በእስራት ተቀጡ

 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የግለሰብ መኖሪያ ቤት በመግባት ተሽከርከሪ ጭምር ዘርፈዋል በተባሉ ሶስት ግለሰቦች በ18 እና በ20 አመት ጽኑ እስራት እንዲቀጡ ተወሰነ። ተከሳሾቹ ተመስገን ማርቆስ፣ ሲሳይ ተሾመ እና ዳንኤል ተዘራ የተባሉ ግለሰቦች ሲሆኑ፥…