Fana: At a Speed of Life!

አፍሪካ ለኮሮና ቫይረስ ክትባት የሚውል 12 ቢሊየን ዶላር እንደሚያስፈልጋት ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ ለኮሮና ቫይረስ ክትባት የሚውል 12 ቢሊየን ዶላር እንደሚያስፈልጋት የዓለም ባንክ ገልጿል፡፡ እንደዓለም ባንክ ሪፖርት ከሆነ ገንዘቡ በቂ የኮሮና ቫይረስ ክትባት ለመግዛትና ለማሰራጨት የሚውል ነው፡፡ በሌላ በኩል የቡድን 20 አባል…

የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ12 ምሁራን የፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ለ12 ምሁራን የፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጥቷል። አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የፕሮፌሰርነት ማዕረግ የሚሰጣቸው ምሁራን በመማር ማስተማሩ፣ በጥናትና ምርምር፣ በዩኒቨርስቲ ውስጥ አገልግሎት   እንዲሁም  በማህበረሰብ አቀፍና ሙያዊ…

የሀረሪ ክልል ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ባለስልጣን 25 ሚሊየን ብር የሚያወጡ አምስት የውሃ ቦቴዎችን ተረከበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት ባለስልጣን 25 ሚሊየን ብር የሚያወጡ አምስት የውሃ ቦቴዎችን ከክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ ኦርዲን በድሪ ተረከበ፡፡ የውሃ ቦቴዎቹ ከከተማ ተቋማት እና መሰረተ ልማት ማስፋፊያ ፕሮግራም የሀረር…

በልዩ ልዩ ኃላፊነትና በመንፈሳዊ ዩኒቨርሲቲ የበላይ ጠባቂነት ያገለገሉት ብፁዕ  አቡነ ጢሞቴዎስ አረፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በልዩልዩ ኃላፊነትና በመንፈሳዊ ዩኒቨርሲቲ የበላይ ጠባቂነት ያገለገሉት ብፁዕ አቡነ ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) አረፉ፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የቅዱስ ሲኖዶስ አባል የቅድስት ሥላሴ…

የዐቃቤ ህግ በእነ ጃዋር መሀመድ ላይ በዝግ ችሎት ምስክር ላሰማ ጥያቄ ውድቅ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዐቃቤ ህግ በእነ ጃዋር መሀመድ ላይ በዝግ ችሎት ላሰማ ያለው የምስክር የአሰማም ሂደት ጥያቄ ውድቅ ሆነ፡፡ ዐቃቤ ህግ ባለፈው ቀጠሮው በምስክር ጥበቃ አዋጅ መሰረት ለምስክሮቼ ደህንነት ሲባል ከመጋረጃ በስተጀርባ እና በዝግ ችሎት ምስክሮቼን…

ሳዑዲ የኮቪድ19 ክትባት ያልወሰዱ ምዕመናን ወደ መካ እንዳይገቡ ከለከለች

አዲስ አበባ፣ መ ጋቢት 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ታላቁ መካ መስጊድ (አል-መስጂድ አል-ሀራም) የጸሎት ቦታ የሚያቀኑ ምዕመናን የኮቪድ19 ክትባት የተከተቡ ብቻ መሆናቸውን አስታወቀች፡፡ የሃጅና ዑምራ ሚኒስትሩ ውሳኔው ከረመዳን የጾም ወር ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚሆን ነው…

አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ከተመድ ዋና ፀሀፊ ልዩ ልዑክ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሀፊ ልዩ ተወካይና በሱዳን የተመድ የተቀናጀ የሽግግር ድጋፍ ተልዕኮ ሃላፊ ቮልከር ፐርተስ በቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፡፡…