Fana: At a Speed of Life!

በናይጄሪያ ከ1 ሺህ 800 በላይ ታራሚዎች ከእስር ቤት  አመለጡ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2013 (ኤፍ .ቢ.ሲ) በናይጄሪያ ታጣቂዎች በማረሚያ ቤት ላይ ጥቃት መፈፀማቸውን ተከትሎ  1 ሺህ 844 ታራሚዎች ማምለጣቸው ተገለፀ። ታጣቂዎቹ በኦዌሪ ከተማ ወደ ሚገኘው  ማረሚያ ቤት በማቅናት ተጠቀጣጣይ መሳሪያ በመጠቀም የአስተዳደር ህንፃውን በማፍረስ …

ሱዳን በዳርፉር 40 ሰዎች መገደላቸውን ተከትሎ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጀች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሱዳን በምዕራብ ዳርፉር ግዛት 40 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸውን ተከትሎ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አወጀች፡፡ በግዛቲቱ በተቀሰቀሰ የጎሳ ግጭት በጥቂቱ 40 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸውን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት…

ሰሜን ኮሪያ በኮቪድ19 ምክንያት በቶኪዮ ኦሊምፒክ እንደማትሳተፍ አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሰሜን ኮሪያ በኮቪድ 19 ምክንያት በጃፓኑ ቶኪዮ ኦሊምፒክ እንደማትሳተፍ አስታወቀች፡፡ ፒዮንግያንግ ከከቪድ19 ጋር ተያይዞ የአትሌቶችን ጤንነት ለመጠበቅ በማሰብ በውድድሩ እንደማትሳተፍ አስታውቃለች፡፡ ሰሜን ኮሪያ ታሪካዊ የተባለውን ውይይት…

ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን የግንባታ ሂደት እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 28 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ በተለያዩ ሳይቶች በግንባታ ላይ የሚገኙ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን የግንባታ ሂደት እየጎበኙ ነው፡፡ በጉብኝቱ ላይ የከተማዋ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች መገኘታቸውን ከአዲስ አበባ ከተማ…

በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ለህልፈት የተዳረጉ ሰዎች ቁጥር 3 ሺህ ደረሰ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰአታት ለ9 ሺህ 38 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 2 ሺህ 138 ሰዎች ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል፡፡ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በቫይረሱ 37 ሰዎች ለህልፈት መዳረጋቸውንም አስታውቀዋል፡፡ ይህን ተከትሎም በቫይረሱ…

በድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ የገቡ ባለሃብቶች ምርቶቻቸውን ለውጪ ገበያ ማቅረብ ጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 27 ፣ 2013 (ኤፍ .ቢ.ሲ) በድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ የገቡ ባለሃብቶች ምርቶችን በማምረት ለውጪ ገበያ ማቅረብ ጀመሩ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የፓርኩ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ካሚል ኢብራሂም ፓርኩ ለ2 ሺህ ዜጎች የስራ ዕድል…

የጉሙሩክ ኮሚሽን የኮሚሽኑ ሰራተኞችንና የፌደራል ፖሊስ አባላትን በቁጥጥር ስር አዋለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉሙሩክ ኮሚሽን ከፌደራል ፖሊስ ጋር በመተባበር ከ3 ወር በላይ በፈጀ ዘመቻ የኮንትሮባንድ እቃዎች፣ አዘዋዋሪዎችንና ተባባሪዎቻቸውን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ፡፡ የጉሙሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ደበሌ ቀበታ አዘዋዋሪዎቹ በአዋሽ መቆጣጠሪያ…

350 ዜጎች ከሳዑዲ ዓረቢያ ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 350 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ሪያድ ከተማ ወደ ሃገራቸው ተመልሰዋል። በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል ተወካይ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው ለተመላሾቹ አቀባበል አድርገውላቸዋል።…

ከህወሓትና ከኦነግ ሸኔ አመራሮች ተልዕኮ ተቀብለው ሰርተዋል የተባሉ ተጠርጣሪ ያቀረቡት የክስ መቃወሚያ ውድቅ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል በእርሻ ስራ ላይ የተሰማሩት ባለሃብት አቶ አለም ደስታ ሃየሎም ያቀረቡት የክስ መቃወሚያ በሙሉ ውድቅ ሆነ። የክስ መቃወሚያቸውን ውድቅ ያደረገው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምደብ 2ኛ የጸረ ሽብርና ህገመንግስታዊ ጉዳዮች…

ቤንያሚን ኔታንያሁ በቀረበባቸው የሙስና ክስ ላይ የመጀመሪያ ምስክር መሰማት ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 27 ፣ 2013 (ኤፍ .ቢ.ሲ) የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ በቀረበባቸው የሙስና ክስ ላይ የመጀመሪያ ምስክር መሰማት ጀምሯል። ኔታንያሁም በምስክር ማሰማት ሂደቱ ላይ ችሎት መገኘታቸው ተነግሯል፡፡ የ71 ዓመቱ ጠቅላይ…