የፕላን እና ልማት ኮሚሽን ከወርልድ ሪሶርስ ኢንስቲቲዩት ጋር አብሮ ለመሥራት የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላን እና ልማት ኮሚሽንና ወርልድ ሪሶርስ ኢንስቲቲዩት በኢኮኖሚያዊ እድገት እንዲሁም ከአየር ንብረት ለውጥ ጋር በተገናኘ በተቋም ለውጥ እና አቅም ግንባታ ላይ አብሮ ለመሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡…