የሀገር ውስጥ ዜና ባለፉት ሰባት ቀናት 14 ሺህ 437 ግለሰቦች በኮቪድ19 ተይዘዋል Tibebu Kebede Apr 2, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሰባት ቀናት ከመጋቢት 17 እስከ መጋቢት 23 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ 14 ሺህ 437 ግለሰቦች በኮቪድ19 መያዛቸው የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት አስታወቀ፡፡ የላቦራቶሪ ምርመራ ከተደረገላቸው 100 ግለሰቦች ውስጥ 25ቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና አራት ተጠርጣሪዎች ከተሰረቁ የመኪና መለዋወጫዎች ጋር በቁጥጥር ስር ዋሉ Tibebu Kebede Apr 2, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ለልማት በተዘጋጁ ቦታዎች ላይ በተደረገ አሰሳ አራት ተጠርጣሪዎችን ከተሰረቁ የመኪና መለዋወጫ እቃዎች ጋር በቁጥጥር ስር ማዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። ተጠርጣሪዎቹ በቁጥጥር ስር የዋሉት በአዲስ ከተማ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከህወሓት ጋር በመቀናጀት ተልዕኮ ፈጽመዋል የተባሉ ስድስት የትግራይ ልዩ ሃይል እና ሚሊሻዎች ቂሊንጦ ማረሚያ ቤት እንዲወርዱ ታዘዘ Meseret Demissu Apr 2, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 24 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከህወሓት ጸረ ሰላም ቡድን ጋር በመቀናጀት የተለያዩ ተልዕኮዎችን በመፈጸም ላይ እንዳሉ ተይዘዋል የተባሉ ስድስት ተጠርጣሪ የትግራይ ልዩ ሃይል እና ሚሊሻዎች ቂሊንጦ ማረሚያቤት እንዲወርዱ በፍርድ ቤት ታዘዘ። ወደ ቂሊንጦ ማረሚያቤት እንዲወርዱ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በኤርትራ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመቆጣጠር ተዘግተው የነበሩ ትምህርት ቤቶች ተከፈቱ Tibebu Kebede Apr 2, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኤርትራ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመቆጣጠር ዝግታቸው የነበሩ ትምህርት ቤቶች መክፈቷን የሀገሪቱ ኢንፎርሜሽን ሚኒስትር አቶ የማነ ገብረ-መስቀል አስታወቁ። በመላ ሀገሪቱ ትምህርት ቤቶቹ የተከፈቱት የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል የሚያስችሉ…
ስፓርት አምብሮ ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድኖች ትጥቅ ማቅረብ የሚያስችለውን ስምምነት አራዘመ Tibebu Kebede Apr 2, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አምብሮ የስፖርት ትጥቅ አምራች ኩባንያ ለኢትዮጵያ የእግር ኳስ ብሄራዊ ቡድኖች ትጥቅል ለማቅረብ የሚስችለውን ስምምነት ለአራት ዓመታት አራዘመ። አምብሮ ከፈረንጆቹ 2019 ጀምሮ ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ጋር ይፋዊ የቴክኒካል ስፖንሰር…
የዜና ቪዲዮዎች በሀረርና ድሬዳዋ ከተሞች የኮቪድ-19 መዘናጋት የፈጠረው ስጋት Meseret Awoke Apr 2, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=xUHUHsZtVbs
የሀገር ውስጥ ዜና የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ነጻነት ሰነድ በተቋማቱ ነጻነቶች ሳይሸራረፉ ለማስተግበር የሚያስችል መሆኑ ተገለፀ Tibebu Kebede Apr 2, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስት ከፍተኛ ትምህርት ተቋማዊ ነጻነቶች ሳይሸራረፉ ለማስተግበር የተቋማዊ ነጻነት ማዕቀፍ አዘጋጅቶ ወደ ስራ ማስገባት ወሳኝ ሚና እንደሚኖረው ተገለጸ:: ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ነጻነት ማዕቀፍ ሰነድ ዝግጅትን አስመልክቶ ከባለድርሻ ተቋማት…
የዜና ቪዲዮዎች የበጋ መስኖ ስንዴ ልማት የለውጡ ትሩፋት Meseret Awoke Apr 2, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=MZsf0qs41WM
የሀገር ውስጥ ዜና ለግድቡ ስኬትና ለሀገር ሉዓላዊነት ተባብረን የምንቀሳቀስበት ወቅት ላይ እንገኛለን – አቶ ደመቀ መኮንን Feven Bishaw Apr 2, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ10ኛ ዓመትን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸው ኢትዮጵያ የልማት እና ዕድገት ውጥኗን በፍጥነት ለማስቀጠል…
የሀገር ውስጥ ዜና በደሴ ከተማ ከአንድ ግለሰብ ከ115 ሺህ በላይ ሀሰተኛ የብር ኖት ተያዘ Feven Bishaw Apr 2, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደሴ ከተማ 115 ሺህ 300 ሀሰተኛ የብር ኖት መያዙን የደሴ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የ2ኛ ዋና ፖሊስ ጣቢያ የኮሙዩኒኬሽንና ሚዲያ ክፍል ሃላፊ ኢንስፔክተር እስከዳር ካሳዬ ገልፀዋል። በትናንትናው ዕለት ከቀኑ 5 ሰዓት አካባቢ…