Fana: At a Speed of Life!

በደሴ ከተማ ከአንድ ግለሰብ ከ115 ሺህ በላይ ሀሰተኛ የብር ኖት ተያዘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደሴ ከተማ 115 ሺህ 300 ሀሰተኛ የብር ኖት መያዙን የደሴ ከተማ ፖሊስ መምሪያ የ2ኛ ዋና ፖሊስ ጣቢያ የኮሙዩኒኬሽንና ሚዲያ ክፍል ሃላፊ ኢንስፔክተር እስከዳር ካሳዬ ገልፀዋል። በትናንትናው ዕለት ከቀኑ 5 ሰዓት አካባቢ…

እነ ስብሃት ነጋ ጉዳያችን በትግራይ ክልል ፍርድ ቤት ይታይልን በሚል ያቀረቡት ጥያቄ ውድቅ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2013 (ኤፍቢሲ) እነ ስብሃት ነጋ በትግራይ ክልል ፍርድ ቤት ጉዳያችን ይታይልን ሲሉ ያቀረቡት ጥያቄ ውድቅ ሆነ፡፡ ባለፈው ቀጠሮ ተጠርጣሪዎቹ ጉዳያችን በፌደራል ፍርድ ቤት ሳይሆን በትግራይ ክልል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ነው መታየት ያለበት ሲሉ አቤቱታ አቅርበው ነበር፡፡…

በወላይታ ሶዶ ከ8 ሺህ በላይ ነዋሪዎችን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ማድረግ የሚያስችል የማስፋፊያ ስራ ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የወላይታ ሶዶ ዲስትሪክት በከተማዋ ባሉ አዳዲስ መንደሮች 8 ሺህ ነዋሪዎችን ተጠቃሚ ማድረግ የሚያስችል የኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት ግንባታ ማከናወኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታወቀ። በአሁኑ ወቅት ግንባታው ከተከናወነባቸው መንደሮች መካከል…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በናይጄሪያ ‘ምርጡ አየር መንገድ’ ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በናይጄሪያ ‘ምርጡ አየር መንገድ’ ተባለ። በናይጄሪያ የድንቆች ኤክስፖ ማገባደጃ ላይ ለተቋማት በተሰጠ እውቅና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ‘የምርጥ ዓለም ዓቀፍ ሽልማት’ አሸናፊ ሆኗል። የአየር…

አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን በቼክ ሪፐብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከሰሃራ በታች የአፍሪካ ሃገራት ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 24 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን በቼክ ሪፐብሊክ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከሰሃራ በታች ያሉ የአፍሪካ ሃገራት ዳይሬክተር ኒኮል አዳምኮቫ ጋር ተወያዩ። በጀርመን ፣ በቼክ እና በስሎቫኪያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሙሉ ሰለሞን ÷ ከሃላፊዋ ጋር  በህዳሴ ግድብ፣…