የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ሳምንት መከበር ጀመረ Meseret Demissu May 18, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሳምንት ጠቅላይ ሚኒስተር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት በወዳጅነት አደባባይ መከበር ጀምሯል። በዓሉን ጠቅላይ ሚኒስትሩ የከፈቱት ሲሆን የክልል ርእሳነ መስተዳድሮች፣ ሚኒስትሮች ፣ የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ አባላት ተገኝተዋል።…
ስፓርት ሰበታ ከተማ አዳማ ከተማን በማሸነፍ ከወራጅ ቀጠና የራቀበትን ውጤት አስመዝግቧል Tibebu Kebede May 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሰበታ ከተማ አዳማ ከተማን 1 ለ 0 አሸንፏል። ሰበታ ከተማ በመጀመሪያው አጋማሽ 35ኛው ደቂቃ ላይ ኦሴ ማወሌ ባስቆጣራት ብቸኛ ግብ ነው ማሸነፍ መቻሉን ከሱፐር ስፖርት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል። በዚህም…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያና ፈረንሳይ ከኮቪድ 19 በኋላ ኢኮኖሚው እንዲያገግም በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ መከሩ Tibebu Kebede May 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ሽዴ ከፈረንሳይ የግምጃ ቤት ዳይሬክተር ጄኔራል ኢማኑኤል ሞውሊን ጋር ከኮቪድ 19 በኋላ ኢኮኖሚው እንዲያገግም በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። የገንዘብ ሚኒስትር አቶ አህመድ ባለፉት አስርት ዓመታት የተገኙ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከ19ሺህ በላይ አረጋዊያን የሴፍቲኔት ተጠቃሚ መደረጋቸው ተነገረ Meseret Awoke May 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በአስቸጋሪ የኑሮ ሁኔታ ውስጥ ለሚገኙ ከ19ሺህ በላይ አረጋዊያን በየወሩ የሴፍቲኔት ቀጥታ ድጋፍ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረጉን የከተማ አስተዳደሩ ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ገለጸ፡፡ ቢሮው "ወቅታዊና…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ግብፅ የጋዛ ሰርጥን መልሶ ለመገንባት 500 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ አደረገች Tibebu Kebede May 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብፅ በፍልስጤሙ ታጣቂ ቡድን ሀማስ እና እስራኤል መካከል እየተካሄደ በሚገኘው ግጭት ጉዳት የደረሰበትን የጋዛ ሰርጥ መልሶ ለመገንባት 500 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ አደረገች። የግብፁ ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አል ሲሲ ድጋፉ ሰሞኑን እየተካሄ…
የሀገር ውስጥ ዜና በ250 ሚሊየን ብር ወጪ ለሚገነባውን መናሀሪያ የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ Feven Bishaw May 18, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቡሌ ሆራ ከተማ በ250 ሚሊየን ብር ወጪ ለሚገነባውን መናሀሪያ የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ፡፡ በምክትል ፕሬዚደንት ማዕረግ የኦሮሚያ ማህበራዊ ጉዳይ ክላስተር አስተባባሪ በአቶ አዲሱ አረጋ የተመራው ልዑክ ቡድን በከተማው…
የዜና ቪዲዮዎች የታላቁ የህዳሴ ግድብ አጠቃላይ የፕሮጄክት አፈጻጸም 80 በመቶ መድረሱ ተገለፀ Amare Asrat May 18, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=Jq1p8uQwiYs
የዜና ቪዲዮዎች “ኢትዮጵያን እናልብሳት” የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ዛሬ ይፋ ሆነ #ፋና_ዜና Amare Asrat May 18, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=hQewIJkmJGU
የሀገር ውስጥ ዜና ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነችና የቀድሞው ምክትል ከንቲባ ኢ/ር ታከለበከተማዋ እየተገነቡ ያሉ ግዙፍ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ Tibebu Kebede May 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከቀድሞው ምክትል ከንቲባ እና የማዕድን እና ነዳጅ ሚንስትር ኢንጅነር ታከለ ኡማ ጋር በመሆን የ1 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር ርዝመት ያለውን ታላቁ ቤተ መጽሀፍት ግንባታና የማዘጋጃ ቤት እድሳትን ተዘዋውረው ጎብኝተዋል።…
የሀገር ውስጥ ዜና የፖስታ አገልግሎት የዲጂታል ፍኖተ ካርታ ወደ ትግበራ ሊገባ ነው Meseret Awoke May 18, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የጀርመን መንግስት ድጋፍ ያደረገለት የፖስታ አገልግሎት የዲጂታል ፍኖተ ካርታ ወደ ትግበራ ሊገባ መሆኑ ተገለጸ። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎትና የጀርመን የኢኮኖሚ ጉዳዮችና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢትዮጵያን ፖስታ…