የሀገር ውስጥ ዜና የሶማሌ ክልል ፖሊስ ኮሌጅ ያሰለጠናቸውን ፖሊሶች አስመረቀ Feven Bishaw Apr 1, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ፖሊስ ማሰልጠኛ ኮሌጅ ለ12ኛ ዙር ያሰለጠናቸውን 800 የፖሊስ አባላት በዛሬው እለት አስመርቋል ፡፡ በምረቃ ስነ ስነስርዓቱ ላይ የተገኙት የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ "ዜጎች ሰላምና…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር አለምፀሀይ መሰረት ከዩጋንዳ መከላከያ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Meseret Demissu Apr 1, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በዩጋንዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር አለምፀሃይ መሰረት ከዩጋንዳ የመከላከያ ሚኒስትር አዶልፍ ካሳይጃ ጋር በሁለትዮሽ እና በቀጠናዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል፡፡ በወቅቱም የሀገራቱ ግንኙነት እየተጠናከረ መምጣቱ በመከላከያ ዘርፍም በአፍሪካ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሶማሌ ክልል የፖሊዮ ክትባት መሰጠት ተጀመረ Feven Bishaw Apr 1, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የልጅነት ልምሻ (ፖሊዮ) ክትባት በዛሬው እለት መሰጠት ተጀምሯል። የክትባት ዘመቻውን ያስጀመሩት በሶማሌ ክልል ጤና ቢሮ የበሽታ መከላከልና የጤና ማበልፀግ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ አብዲ ፋራህ በክልሉ ከአምስት…
የሀገር ውስጥ ዜና በትግራይ ክልል አገልግሎቶችን በተሟላ መልኩ ለማስጀመር እየተሰራ ነው – ዶ/ር ሙሉ ነጋ Abrham Fekede Apr 1, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈጻሚ ዶክተር ሙሉ ነጋ በክልሉ የተለያዩ አገልግሎቶችን በተሟላ መልኩ ለማስጀመር ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን አስታወቁ፡፡ ዶክተር ሙሉ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ ያለፉትን 100…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ የሴቶች ሊግ የደም ልገሳ አከናወነ Feven Bishaw Apr 1, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ የሴቶች ሊግ ደሜን ለወገኔ ድምፄን ለብልፅግና በሚል መሪ ቃል የደም ልገሳ አከናወነ፡፡ በመርሃ ግብሩም 500 የአዲስ አበባ ብልፅግና ፓርቲ የሴቶች ሊግ አባላት ደም ለግሰዋል፡፡ የአዲስ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሳዑዲ ዓረቢያው ዲዘርት ቴክኖሎጅስ ኩባንያ በኢትዮጵያ በፀሐይ ኃይል ሊሰማራ ነው Meseret Demissu Apr 1, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሳዑዲ ዓረቢያው ዲዘርት ቴክኖሎጅስ ኩባንያ በኢትዮጵያ በፀሐይ ኃይል የሚሰሩ መሣሪያዎችን የማምረት ፍላጎት እንዳለው አስታወቀ፡፡ የኩባንያው አመራሮች በኢትዮጵያ ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በኢትዮጵያ በታዳሽ ኃይል ኢንቨስትመንት ዙሪያ…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ በመጪው ክረምት ከ6 ሚሊየን በላይ ችግኞችን ለመትከል ዝግጅት እየተደረገ ነው Abrham Fekede Apr 1, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በመጪው ክረምት ከ6 ሚሊየን በላይ ችግኞችን ለመትከል የቅድመ ዝግጅት ስራ መጠናቀቁን በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የማዘጋጃ ቤታዊ ዘርፍ ስራ አስኪያጅ አቶ ጥራቱ በየነ ገለጹ፡፡ አቶ ጥራቱ በየነ ከአዲስ አበባ ከተማ አካባቢ ጥበቃ…
የዜና ቪዲዮዎች ታላቁ ህዳሴ ግድብን ለዓለም የማስተዋወቅ ስራ Meseret Awoke Apr 1, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=0Xdnh7Ww6jk
የሀገር ውስጥ ዜና የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች በትግራይ ክልል ሰብዓዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች ሰብአዊ ዕርዳታ ሰጠች Feven Bishaw Apr 1, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች በትግራይ ክልል ሰብዓዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች 46 ሜትሪክ ቶን ምግብና የህክምና አቅርቦቶችን ድጋፍ አደረገች፡፡ በኢትዮጵያ የተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች አምባሳደር መሃመድ ሳሌም አል ራሺዲ…