Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ ደማቅ አቀባበል ተደረገለት

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2013 (ኤፍ ቢሲ) በ33ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ማለፋን ያረጋገጠው የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ ደማቅ አቀባበል ተደረገለት ። በአቀባበል ስነስርዓቱ ላይ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶ/ር ሂሩት ካሰው ፣የኢፌድሪ ስፖርት…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአንድ በረራ ከ1 ሚሊየን በላይ ብልቃጥ የኮቪድ 19 ክትባት አጓጓዘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአንድ በረራ 1 ሚሊየን 55 ሺህ ብልቃት የኮሮና ቫይረስ ክትባት ማጓጓዙን አስታወቀ። አየር መንገዱ ክትባቱን ከቤጅንግ ወደ ዚምባቡዌ ዋና ከተማ ሀራሬ በአዲስ አበባ በኩል አድርጓ እንዳጓጓዘ  ወርልድ ኤር ወይስ ዘግቧል።…

መገናኛ ብዙሃን ኢትዮጵያና ግብፅን የህዝብ ለህዝብ ግንኙነት  ለማጠናከር የሚያግዙ  መስራት ይጠበቅባቸዋል- አምባሳደር ማርቆስ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በግብፅ ባለሙሉ ስልጣን  አምባሳደር ማርቆስ ተክሌ ካይሮ ለሚገኙ የሀገር ውስጥና ዓለም አቀፍ ሚዲያዎች የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብንና የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታን አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ  ሰጥተዋል። በመግለጫቸው ላይም ኢትዮጵያ እና ግብጽ…