ዓለም ባንክ ኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ተድሽነትን ለማሳካት ለያዘችው እቅድ 500 ሚሊየን ዶላር ብድር አፀደቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ኢትዮጵያ በ2025 አለም አቀፍ አሌክትሪክ ለሁሉም ግብን ማሳካት እንድትችል አለም ባንክ በዓለም አቀፉ የልማት ማህበር (አይዲኤ) በኩል 500 ሚሊየን ዶላር ብድር አፀደቀ።
ባንኩ ኢትዮጵያ ባለፉት አስርት ዓመታት በአሌክትሪክ ተደራሽነት እና አቅርቦት…