የኮቪድ 19 መመሪያን በማይተገብሩ ተቋማትና ግለሰቦች ላይ ህጋዊ እርምጃ የመውሰድ ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 22፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የኮሮና ቫይረስ መከላከያ መንገዶችን ገቢራዊ የማያደርጉ ተቋማትና ግለሰቦችን በህግ የመጠየቁ ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል የኦሮሚያ እና ደቡብ ክልል ጤና ቢሮዎች አስታወቁ፡፡
በኦሮሚያ ክልል ጤና ቢሮ የድንገተኛ አደጋ ቁጥጥር እና የጤና ምርምር…