ፋና 90 ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በመጠናቀቅ ላይ የሚገኘውን የኢትዮጵያ አየር መንገድ የማስፋፊያ ተርሚናል ጎብኝተዋል Meseret Demissu Mar 30, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=uJj_9iUVugw
ፋና 90 ያልተገባ የኮቪድ-19 ህክምና በቤት ውስጥ ቆይታ Meseret Demissu Mar 30, 2021 0 https://www.youtube.com/watch?v=LuS_px51Htg
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ኢትዮጵያ ወደ አፍሪካ ዋንጫ ማለፏን ተከትሎ የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕከት አስተላለፉ Meseret Demissu Mar 30, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ኢትዮጵያ ወደ አፍሪካ ዋንጫ ማለፏን ተከትሎ የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕከት አስተላልፈዋል። ተናጠል ሳይሆን ሕብረት ዓላማን ያሳካል፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድናችን የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር…
የሀገር ውስጥ ዜና ሕብረተሰቡ ደስታውን በሚገልፅበት ወቅት የኮቪድ-19 የመከላከያ መንገዶች ሳይዘነጋ ነው ሲል ኢንስቲዩቱ አሳሰበ Meseret Demissu Mar 30, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጲያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ሕብረተሰቡ ደስታውን በሚገልፅበት ወቅት የኮቪድ-19 የመከላከያ መንገዶች ሳይዘነጋ እንዲሆን የኢትዮጲያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አሳሰበ። ኢንስቲዩቱ በማህነራዊ የትስስር ገጹ ላይ÷ የኢትዮጵያ የእግር…
የሀገር ውስጥ ዜና የልማታዊ ሴፍቲኔት ተጠቃሚ የነበሩ 29 ሺህ ዜጎች ዘላቂ በሆኑ የሙያ መስኮች ሊሰማሩ ነው Meseret Demissu Mar 30, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ የልማታዊ ሴፍቲኔት ተጠቃሚ የነበሩ ከ29 ሺህ በላይ ዜጎች ዘላቂ በሆኑ የሙያ መስኮች ላይ እንደሚሰማሩ ተገለጸ። በአዲስ አበባ ከተማ ከስድስት ዓመት በፊት በተጠና ጥናት 766 ሺህ 800 ዜጎች ከድህነት ወለል በታች ይኖራሉ።…
ስፓርት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አፍሪካ ዋንጫ አለፈ Abrham Fekede Mar 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አፍሪካ ዋንጫ አለፈ፡፡ ብሔራዊ ቡድኑ የኒጀርና የማዳጋስካር አቻ መውጣት ተከትሎ ነው 9 ነጥብ በመያዝ የአፍሪካ ዋንጫን የተቀላለቀለው፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድኑ ከኮትዲቯር አቻው…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደመቀ መኮንን ኢትዮጵያ ወደ አፍሪካ ዋንጫ ማለፏን ተከትሎ የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕከት አስተላለፉ Abrham Fekede Mar 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አፍሪካ ዋንጫ ማለፉን ተከትሎ የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕከት አስተላለፉ፡፡ አቶ ደመቀ "ለመላው የሃገራችን ህዝቦች የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ አለም ዓቀፉ የቴሌኮሙኒኬሽን ልማት ጉባኤ ፍጹም አፍሪካዊ እንዲሆን ጥሪ አቀረበች Meseret Demissu Mar 30, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)አለም ዓቀፉ የቴሌኮሙኒኬሽን ልማት ጉባኤ ፍጹም አፍሪካዊ እንዲሆን ኢትዮጵያ ጥሪ አቀረበች፡፡ ጥሪው የቀረበው በበይነ መረብ አማካኝነት በተካሄደውና የአፍሪካ አህጉር ለአለም አቀፉ የቴሌኮሙኒኬሽን ልማት ኮንፈረንስ ቅድመ ዝግጅት ላይ ባተኮረው…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ለአፍሪካ ዋንጫ በማለፉ የተሰማቸውን ደስታ ገለጹ Meseret Demissu Mar 30, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኢትዮጵያ ቡድን ለአፍሪካ ዋንጫ በማለፉ ታላቅ ደስታ ተሰምቶኛል ሲሉ ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ የትስስር ገጻቸው ላይ ባስተላለፉት የደስታ መልዕክት ከተሠራ የማይመጣ ውጤት የለምም ብለዋል ።…