Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ኢትዮጵያ ወደ አፍሪካ ዋንጫ ማለፏን ተከትሎ የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕከት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ኢትዮጵያ ወደ አፍሪካ ዋንጫ ማለፏን ተከትሎ የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕከት አስተላልፈዋል። ተናጠል ሳይሆን ሕብረት ዓላማን ያሳካል፣ የኢትዮጵያ ብሔራዊ  የእግር ኳስ ቡድናችን የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር…

ሕብረተሰቡ ደስታውን በሚገልፅበት ወቅት የኮቪድ-19 የመከላከያ መንገዶች ሳይዘነጋ  ነው ሲል ኢንስቲዩቱ አሳሰበ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጲያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ሕብረተሰቡ ደስታውን በሚገልፅበት ወቅት የኮቪድ-19 የመከላከያ መንገዶች ሳይዘነጋ እንዲሆን የኢትዮጲያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አሳሰበ። ኢንስቲዩቱ በማህነራዊ የትስስር ገጹ ላይ÷ የኢትዮጵያ የእግር…

የልማታዊ ሴፍቲኔት ተጠቃሚ የነበሩ 29 ሺህ ዜጎች ዘላቂ በሆኑ የሙያ መስኮች ሊሰማሩ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ የልማታዊ ሴፍቲኔት ተጠቃሚ የነበሩ ከ29 ሺህ በላይ ዜጎች ዘላቂ በሆኑ የሙያ መስኮች ላይ እንደሚሰማሩ ተገለጸ። በአዲስ አበባ ከተማ ከስድስት ዓመት በፊት በተጠና ጥናት 766 ሺህ 800 ዜጎች ከድህነት ወለል በታች ይኖራሉ።…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አፍሪካ ዋንጫ አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አፍሪካ ዋንጫ አለፈ፡፡   ብሔራዊ ቡድኑ የኒጀርና የማዳጋስካር አቻ መውጣት ተከትሎ ነው 9 ነጥብ በመያዝ የአፍሪካ ዋንጫን የተቀላለቀለው፡፡   የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድኑ ከኮትዲቯር አቻው…

አቶ ደመቀ መኮንን ኢትዮጵያ ወደ አፍሪካ ዋንጫ ማለፏን ተከትሎ የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕከት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2013 (ኤፍቢሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ወደ አፍሪካ ዋንጫ ማለፉን ተከትሎ የእንኳን ደስ ያላችሁ መልዕከት አስተላለፉ፡፡ አቶ ደመቀ "ለመላው የሃገራችን ህዝቦች የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ…

ኢትዮጵያ አለም ዓቀፉ የቴሌኮሙኒኬሽን ልማት ጉባኤ ፍጹም አፍሪካዊ እንዲሆን ጥሪ አቀረበች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)አለም ዓቀፉ የቴሌኮሙኒኬሽን ልማት ጉባኤ ፍጹም አፍሪካዊ እንዲሆን ኢትዮጵያ ጥሪ አቀረበች፡፡ ጥሪው የቀረበው በበይነ መረብ አማካኝነት በተካሄደውና የአፍሪካ አህጉር ለአለም አቀፉ የቴሌኮሙኒኬሽን ልማት ኮንፈረንስ ቅድመ ዝግጅት ላይ ባተኮረው…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ  የኢትዮጵያ ብሄራዊ  ቡድን ለአፍሪካ ዋንጫ በማለፉ የተሰማቸውን ደስታ ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የኢትዮጵያ ቡድን ለአፍሪካ ዋንጫ በማለፉ ታላቅ ደስታ ተሰምቶኛል  ሲሉ  ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ የትስስር ገጻቸው ላይ ባስተላለፉት የደስታ መልዕክት ከተሠራ የማይመጣ ውጤት የለምም ብለዋል ።…