በህንድ የተከሰተው የኮቪድ19 ዝርያ አሳሳሳቢ በመሆኑ ጥንቃቄ ማድረግ ያስፈልጋል – የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 6፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህንድ የተከሰተው የኮቪድ19 ዝርያ አሳሳሳቢ በመሆኑ ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚያስፈልግ የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት አሳሰበ፡፡
የዓለም ጤና ድርጅት በህንድ የተከሰተው የኮቪድ19 ቫይረስ አሳሳሳቢ ዝርያ እንደሆነ እና ዓለም አቀፍ ስጋት…