Fana: At a Speed of Life!

306 ዜጎች ከሳዑዲ ዓረቢያ ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትናንትናው ዕለት 306 ዜጎች ከሳዑዲ ዓረቢያ ጂዳ ከተማ ወደ ሃገራቸው ተመልሰዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከሌሎች ተባባሪ አካላት ጋር በመቀናጀት በተለያዩ ሃገራት በችግር ላይ የሚገኙ ዜጎችን ወደ ሃገራቸው ለማስመለስ ሰፊ ስራ እየሰራ መሆኑ…

ኢትዮጵያ 300 ሺህ ሲኖፋርማ የኮቪድ19 ክትባት ከቻይና ተረከበች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ 300 ሺህ ሲኖፋርማ የኮቪድ19 ክትባት ከቻይና መንግስት ተረከበች። በኢትዮጰያ የቻይናው አምባሳደር ዣሆ ዢያን ኢትዮጵያ ቻይና በኮቪድ19 በተጠቃች ጊዜ ወዳጅነቷን ያሳየች ጠንካራ አጋር መሆኗን ተናግረዋል። አምባሳደሩ በቀጣይም…

የጃፓኑ ማሩያማ ኮሙቴን ኩባንያ በኢትዮጵያ በግንባታው ዘርፍ የመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በግንባታ ዘርፍ ላይ የተሰማራው የጃፓኑ ማሩያማ ኮሙቴን ኩባንያ በኢትዮጵያ የመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገለጸ፡፡ አምባሳደር ካሳ ተክለብርሃን ከኩባንያው ሊቀ መንበር ታዪዞ ያማሞቶ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በዚህ ወቅትም አምባሳደር ካሳ ለሊቀ…

በሳንፍራንሲስኮ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን መንግስት ያካሄደውን የህግ ማስከበር ዘመቻ እና የህዳሴ ግድብን የሚደግፍ ሰልፍ አካሄዱ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ሳንፍራንሲስኮ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በትግራይ ክልል የተወሰደውን የህግ ማስከበር ዘመቻ እና የህዳሴ ግድብ ድርድርን በመደገፍ ሰልፍ አካሄዱ፡፡ ኢትዮጵያውያኑ ህወሓት በኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን ላይ የፈጸመውን…

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ሁለት አመራሮች ላይ የእገዳ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ከፌዴሬሽኑ ውክልና ሳይሰጣቸው በኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ምርጫ ተገኝተው የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽንን በመወከል ምርጫ የመረጡ የሴቶች እግር ኳስ ልማት እና ውድድር ኮሚቴ ሰብሳቢ እንዲታገዱ…

የጤና ሚኒስቴር የብቃት ምዘና ፈተና መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር የብቃት ምዘና ፈተና መስጠት መጀመሩን አስታወቀ፡፡ ፈተናው በህክምና፣ ነርሲግ፣ ጤና መኮንን፣ አኒስቴዥያ ፣ ሜዲካል ላቦራቶሪ ቴክኖሎጅ፣ ፋርማሲ እና ሚድዋይፈሪ ሙያዎች በመጀመሪያ ዲግሪ ለተመረቁ ባለሙያዎች ከዛሬ ጀምሮ እስከ…

የጦር መሣሪያ ቁጥጥር ብሔራዊ የፖሊሲ ምክክር መድረክ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የነበረው የጦር መሣሪያ ቁጥጥር ብሔራዊ የፖሊሲ ምክክር መድረክ መጠናቀቁን አስታወቀ፡፡ በምክክር ሂደቱ የፌደራል፣ የክልል እና ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽኖች ያሏቸውን መልካም ተሞክሮዎች አካፍለዋል።…

ከ37 ሚሊየን በላይ ዜጎች የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን ተጠቃሚ ሆነዋል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከ37 ሚሊየን በላይ ዜጎች የማህበረሰብ አቀፍ ጤና መድህን ተጠቃሚ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ጤና መድህን ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ የኤጀንሲው የአባላት ምዝገባና መዋጮ ዳይሬክተር አቶ ጉደታ አበበ በሀገር አቀፍ ደረጃ በሁሉም ክልሎች እና…