Fana: At a Speed of Life!

ደራሲና ተርጓሚ አማረ ማሞ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ከ20 በላይ መፅሐፍትን ለአንባቢዎች ያበረከቱትና አንጋፋው ደራሲና ተርጓሚ አማረ ማሞ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። የኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር የእድሜ ልክ የክብር አባል የነበሩት ደራሲና ተርጓሚ አማረ ማሞ ባደረባቸው ህመም በህክምና ሲረዱ…

በኳታር በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ላይ የሚያተኩር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኳታር በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ዙሪያ የሚያተኩር የቪዲዮ ኮንፈረንስ ውይይት ተካሄደ፡፡ የቪዲዮ ኮንፈረንሱን በዶኻ የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ ኮን ከተባለ የቢዝነስ ስራዎች አማካሪ ድርጅት ጋር በመተባበር ነው ያዘጋጁት፡፡ በውይይቱ…

ኢትዮጵያ በነገው እለት 300 ሺህ የሲኖፋርም ክትባቶችን ትረከባለች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በነገው እለት በቻይና የተዘጋጀውን 300 ሺህ የሲኖፋርም ክትባት እንደምትረከብ ተገለጸ። የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰን ዋቢ ያደረገው የኢዜአ ዘገባ በኢትዮጵያና በቻይና መንግስት የሁለትዮሽ ግንኙነት በተደረገ ድጋፍ ኢትዮጵያ…

የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን 6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ሰላማዊ ለማድረግ የተቀናጀ ሥራ መጀመሩን ገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን 6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ ሰላማዊ ለማድረግ የተቀናጀ ሥራ መጀመሩን ገለፀ። ኮሚሽኑ በዛሬው እለት ከሁሉም ክልሎች፣ ከአዲስ አበባና ከድሬዳዋ ፖሊስ ኮሚሽኖች ጋር የቪዲዮ ኮንፈረንስ አካሄዷል። በዚህም 6ኛውን ሀገራዊ ምርጫ…

በአዲስ አበባ ከነገ ጀምሮ የማህበር ቤት ምዝገባ ይካሄዳል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከነገ ጀምሮ ለተከታታይ አስራ አምስት ቀናት የማህበር ቤት ምዝገባ እንደሚካሄድ የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በከተማዋ የሚታየውን የመኖሪያ ቤት እጥረት ለመቅረፍ በ10/90፣…

የህዳሴ ግድብ ውሃ የሚተኛበት 4 ሺህ 854 ሄክታር ደን ሁለተኛው ዙር ምንጣሮ ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  ታላቁ የኢትዮጵያ  ህዳሴው ግድብ ውሃ የሚተኛበት ስፍራ ሁለተኛ ዙር  የደን ምንጣሮ ሊካሄድ መሆኑን  የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ቴክኒክ እና ሙያ ስራ እድል ፈጠራ ኤጀንሲ አስታወቀ። የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ በሽር አብዱራሂም ፤ ሁለተኛውን…

በ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከግማሽ በላይ ተማሪዎች ከ350 በላይ አምጥተዋል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የ2012 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከወሰዱት መካከል ከግማሽ በላይ ተማሪዎች ከ350 በላይ ማምጣታቸው ተገለፀ። የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ውጤትን በተመለከተ የሀገር አቀፍ ትምህርት ምዘናና ፈተናዎች ኤጀንሲ…

በኢትዮጵያ ልዩ የሆኑ 3 ሺህ ፎቶዎችን በዲጂታል መልክ ለጎብኚዎች ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ልዩ የሆኑ 3 ሺህ ፎቶዎችን በዲጂታል መልክ ለጎብኚዎች ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ ነው። የፎቶግራፍ ባለሙያዎች ስራዎቻቸውን ለሽያጭ ማቅረብ የሚችሉበት አሰራርም እየተዘረጋ መሆኑ ተመላክቷል። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እና…