Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሞ ነጻነት አንድነት ግንባር እና በምርጫ ቦርድ መካከል ሲታይ የነበረው የፍርድ ቤት ክርክር ውሳኔ ተሰጠው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሞ ነጻነት አንድነት ግንባር ፓርቲ እና በኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ መካከል ሲታይ የነበረው የፍርድ ቤት ክርክር ውሳኔ ተሰጠው። ውሳኔውን የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድቤት 2ኛ የምርጫ ጉዳዮች ችሎት ሲሆን÷ ፓርቲው…

ባለፉት ስምንት ወራት ከወጪ ንግድ 2 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2013 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስምንት ወራት ከወጪ ንግድ 2 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ። በስምንት ወራቱ ከወጪ ንግድ 2 ነጥብ 55 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር  ለማግኘት ታቅዶ 2 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር መገኘቱ ታውቋል፡፡ የወጪ…

የኮቪድ19 ስርጭትን ለመከላከል የወጣው መመሪያ ተግባራዊ መሆን ጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮቪድ19 ወረርሽኝን ለመከላከል የወጣው መመሪያ ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ መሆን ጀምሯል፡፡ የጤና ሚኒስቴር እና የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ቅዳሜ ዕለት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ መሰረት የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት በሰዎች እንቅስቃሴና ማህበራዊ…

አምስተኛ ምዕራፍ የልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮግራም ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2 ነጥብ 38 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር የሚተገበረው አምስተኛ ምዕራፍ የልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮግራም ይፋ ሆነ። በሃገር አቀፍ ደረጃ ከ408 በላይ በሆኑ ወረዳዎች ከ8 ሚሊየን በላይ ዜጎች በልማታዊ ሴፍቲኔት ተጠቃሚዎች ናቸው፡፡ ፕሮግራሙ…

የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ዛሬ ወይም ነገ ይፋ ይሆናል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የ12ኛ ክፍል ፈተና ውጤት ዛሬ ወይም ነገ ይፋ እንደሚሆን የትምህርት ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ጌታሁን መኩሪያ አስታወቁ፡፡ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው የ12ኛ ክፍል ፈተና ዕርማት መጠናቀቁን ጠቅሰው ተፈታኞች…

ህዝበ ሙስሊሙን ለመከፋፈልና አንድነቱን ለማናጋት ብሎም መንግስትና ህዝብን ለማራራቅ ሀሰተኛ መረጃ የሚያሰራጩ ግለሰቦችና ቡድኖች ከድርጊቶቻቸው ሊቆጠቡ ይገባል-…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ህዝበ ሙስሊሙን ለመከፋፈልና አንድነቱን ለማናጋት ብሎም መንግስትና ህዝብን ለማራራቅ ሀሰተኛ መረጃ የሚያሰራጩ ግለሰቦችና ቡድኖች ከድርጊቶቻቸው ሊቆጠቡ እንደሚገባ የሰላም ሚኒስቴር አሳሰበ። የሰላም ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ መንግስት የኢትዮጵያ…

በፌደራሊዝም ፅንሰ ሀሳብ ዙሪያ ያተኮረ ስልጠና በጅግጅጋ ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሰላም ሚኒስቴር በፌደራሊዝም ፅንሰ ሀሳብ ዙሪያ ለሶማሌ ክልል አመራሮች በጅግጅጋ ከተማ ስልጠና ሰጠ። ሚኒስቴሩ ከመጋቢት 18 እስከ መጋቢት 20 2013 ዓ.ም በሶማሌ ክልል በየደረጃው ለሚገኙ አመራሮች ያዘጋጀው የአሰልጣኞች ስልጠና…

ሱዳን ደቡብ አፍሪካን በማሸነፍ ለአፍሪካ ዋንጫ አለፈች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሱዳን ደቡብ አፍሪካን 2 ለ 0 በማሸነፍ በካሜሩን አስተናጋጅነት ለሚካሄደው የአፍሪካ ዋንጫ ማለፏን አረጋገጠች። ሱዳን በሜዳዋ ባፋና ባፋናዎችን አስተናግዳ ከእረፍት በፊት በተቆጠሩ ሁለት ጎሎች ከ12 ዓመታት በኋላ ለአፍሪካ ዋንጫ አልፋለች፡፡…

አዲስ አበባ ለሚገኙ ሲሚንቶ ፈላጊዎች 50 ሺህ ኩንታል ሲሚንቶ ከ377 ብር በታች እንዲሸጥ ተወሰነ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ንግድ ሥራዎች አማካኝነት የቀረበ 50 ሺህ ኩንታል ሲሚንቶ አዲስ አበባ ለሚገኙ ሲሚንቶ ፈላጊዎች ከ377 ብር በታች እንዲሸጥ መወሰኑን የንግድን ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በዚህም ደርባ 343 ብር ከ35፣ ሙገር 352 ብር…