Fana: At a Speed of Life!

ምርጫ ቦርድ የሚጠቀማቸው የራሱ የዲጂታል ግብዓቶች ስላሉት በአገሪቱ የሳይበር ምህዳር ጥበቃ ውስጥ መካተቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የመረጃ ስርዓት ለምርጫው ሂደት የሚጠቀማቸው የራሱ የዲጂታል ግብዓቶች ስላሉት በአገሪቱ የሳይበር ምህዳር ጥበቃ ውስጥ መካተቱን የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት ኤጀንሲ አስታወቀ። ኤጀንሲው በአገራዊው ምርጫ የሚሳተፉ…

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የ21 እጩ ዳኞችን  ሹመት አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ምክር ቤት 8ኛ ዓመት የስራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባኤውን አጠናቋል። የከተማው ምክር ቤት ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ፍርድ ቤት፣በአቃቤ ህግ ቢሮና በየደረጃው ባሉ ፍርድ ቤቶች በረዳት ዳኝነት ሲያገለግሉ የቆዩ ዳኞችን ለይግባኝ…

ጠ/ሚ ዐቢይ “ቆሜ ልመርቅሽ” በሚል በሸገር ወዳጅነት ፓርክ ጥላሁንን የሚዘክር ኮንሰርት ላዘጋጁ አካላት ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ "ቆሜ ልመርቅሽ" በሚል በሸገር ወዳጅነት ፓርክ የሚደረገው ዝክረ ጥላሁን ኮንሰርት ላዘጋጁ አካላት ምስጋና አቀረቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስቡክ ገጻቸው የዝክረ ጥላሁን ገሠሠን ዝግጅት በማስተባበር፣ የተገኘው ገቢ…

ኢንስቲትዩቱ በተያዘው ዓመት ማብቂያ የሁለተኛ ዲግሪ መርሃ ግብር ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም ዓቀፉ የሠላም ማስከበር ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት በዚህ ዓመት መጨረሻ የሁለተኛ ዲግሪ ትምህርት መርሃ ግብር እንደሚጀምር አስታወቀ። የሚጀመረው የሁለተኛ ዲግሪ ትምህርት መርሃ ግብር በሠላምና ግጭት አፈታት ዘዴ ላይ መሆኑ ተገልጿል። የተቋሙን…

የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ልዑካን ቡድን በህዳሴው ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር በተመለከተ ከውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ልዑካን ቡድን በህዳሴው ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር በተመለከተ ከውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚስቴር ጋር ተወያይተዋል ፡፡ ውይይቱ የተካሄደው በውሃ መስኖና ኢነርጂ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት  መሆኑ ተመላክቷል፡፡ የዴሞክራቲክ…

ኢትዮጵያ ከማዳጋስካር ጋር መጋቢት 15 በባህርዳር ስታዲየም ትጫወታለች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከማዳጋስካር አቻው ጋር መጋቢት 15 በባህርዳር ስታዲየም ይጫወታል፡፡ ቀደም ሲል ካፍ ጨዋታውን መጋቢት 18 እንዲካሄድ የወሰነ ቢሆንም ኢትዮጵያ ባቀረበችው ጥያቄ መሰረት ወደ መጋቢት 15 መቀየሩን…

የዓለም የፍልሰተኞች ድርጅት ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ሁለንተናዊ ግንኙነት  ለማጠናከር ፍላጎት እንዳለው ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም የፍልሰተኞች ድርጅት (IOM)  ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ሁለንተናዊ ግንኙነት  ለማጠናከር ፍላጎት እንዳለው ገለጸ አምባሳደር መለስ ዓለም ከዓለም የፍልሰተኞች ድርጅት የአፍሪካ ቀንድ እና የምስራቅ አፍሪካ ዳይሬክተር መሐመድ አብዲኬር ጋር…

ዓመታዊ የተሽከርካሪ ፈቃድ ማደሻ /ቦሎ/ ክፍያ በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በኩል ሊፈፀም ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዓመታዊ የተሽከርካሪ ፈቃድ ማደሻ ክፍያ ለመሰብሰብ ከመንገድ ፈንድ ጽህፈት ቤት ጋር ስምምነት ላይ መድረሱን አስታወቀ፡፡ ስምምነቱን የባንኩ የማዕከላዊ ሪጂን ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ኪዳኔ መንገሻ እና የመንገድ ፈንድ ጽህፈት…

ትምህርት ቤቶች ደረጃውን የጠበቀ የመጠጥ ውሃና የመፀዳጃ ቤት እንዲኖራቸው የሚያስችል መመሪያ ወደ ትግበራ ገባ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ትምህርት ቤቶች ደረጃውን የጠበቀ የመጠጥ ውሃና የመፀዳጃ ቤት እንዲኖራቸው የሚያስችል መመሪያ ወደ ትግበራ ገባ። የትምህርት ቤቶችን ደረጃ ለማሻሻል ያግዛል የተባለው እና ትምህርት ቤቶች ደረጃውን የጠበቀ የመጠጥ ውሃና የመፀዳጃ ቤት እንዲኖራቸው…

ዩኒቨርሲቲው የማኅበረሰቡን ችግር ለመፍታት የጀመራቸውን ስራዎች ሊያጠናክር ይገባል – ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የማኅበረሰቡን ችግር ለመፍታት የጀመራቸውን ስራዎች እንዲያጠናክር ፕሬዝዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ አሳሰቡ። ዩኒቨርሲቲው 70ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን አክብሯል። ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ በቪዲዮ ባስተላለፉት መልዕክት…