Fana: At a Speed of Life!

ዶ/ር አርከበ ዕቁባይ ለተመድ የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት ዳይሬክተርነት በአፍሪካ ህብረት በእጩነት ቀረቡ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ዶክተር አርከበ ዕቁባይ የተባበሩት መንግሥታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት (ዩኒዶ) ዋና ዳይሬክተር ሆነው እንዲወዳደሩ  በሙሉ ድምጽ መምረጡን የአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን አስታወቀ። ህብረቱ ዶክተር አርከበ ብቸኛው አፍሪካዊ እጩ በማድረግ ማቅረቡን…

በአስተዳደር ተቋማት በሚተገበረው የአስተዳደር ስነ ስርአት አዋጅ እስካሁን 800 መመሪያዎችን መመዝገብ ተችሏል

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁሉም አስተዳደር ተቋማት እንዲተገበር በወጣው የአስተዳደር ስነ ስርአት አዋጅ እስካሁን ድረስ 800 መመሪያዎችን መመዝገብ መቻሉን ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታወቀ፡፡ አዋጁ ከአስተዳደር ተቋማት የሚላኩት መመሪያ በጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ተመዝግቦ እና…

6ኛው ሀገራዊ ምርጫ በሁለንተናዊ መልኩ ስኬታማ ሆኖ እንዲጠናቀቅ የድርሻውን እየተወጣ ነው- የደቡብ ክልል መምራን ማህበር

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው ሀገራዊ ምርጫ በሁለንተናዊ መልኩ ስኬታማ ሆኖ እንዲጠናቀቅ የድርሻውን እየተወጣ መሆኑን የደቡብ ክልል መምራን ማህበር ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የመራጮችና የሥነ-ዜጋ ትምህርት የአሠልጣኞች ሥልጠና ከዞን ልዩ ወረዳ እና ከተማ…

በደቡብ ክልል 13 ከተሞች የከተማ ምግብ ዋስትና ፕሮግራም ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል 13 ከተሞች የከተማ ምግብ ዋስትና ፕሮግራም ሊጀመር መሆኑን የደቡብ ክልል ኢንተርፕራይዞችና ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ገለጸ። ፕሮግራሙን በማስመልከት የፌደራል ከተሞች ስራ እድል ፈጠራና ምግብ ዋስትና ኤጀንሲ በሀዋሳ ስልጠና ሰጥቷል።…

በብሄር ሳንለያይ የአከባቢያችንን ሰላም እንጠብቃለን- የማንዱራ ወረዳ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በብሔር ሳንለያይ የአካባቢያችንን ሰላም እንጠብቃለን ሲሉ በመተከል ዞን የማንዱራ ወረዳ ነዋሪዎች ተናገሩ። የመተከል ዞን  የተቀናጀ ግብረ ሃይል ዋና አስተባባሪ ሌተናል ጄኔራል አስራት ዴኔሮ ከማንዱራ ወረዳ ነዋሪዎች ጋር በወረዳው ወቅታዊ ሁኔታ…

ኦሞቲክ የተሰኘ ማህበር በ114 ሚሊየን ብር በኮይሻ ሎጅ ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኦሞቲክ ጠቅላላ ንግድ ሃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በ114 ሚሊየን ብር ደረጃውን የጠበቀ ሎጅ በኮይሻ ሊገነባ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የማህበሩ የሎጆችና ሆቴሎች መምሪያ ሃላፊ አቶ አብዲ ፤ ማህበሩ በገበታ ለሀገር በታቀፈው የኮይሻ ፕሮጀክት…

ሰበታ ከተማ ሃዋሳ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰበታ ከተማ ሃዋሳ ከተማን 2 ለ1 በሆነ ውጤት አሸነፈ፡፡ ዛሬ ረፋድ 15ኛው ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሰበታ ከተማን ከሃዋሳ ከተማ አገናኝቷል፡፡ በጨዋታውም ሰበታ ከተማ ሃዋሳ ከተማን 2 ለ1 በሆነ…

የአፍሪካ ሃገራት የኮቪድ-19 ክትባት መስጠት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሃገራት የኮቪድ-19 ክትባት መስጠት መጀመራቸው ተነገረ፡፡ ግብጽ እና ጋና የኮቪድ- 19 ክትባት መስጠት የጀመሩ ሲሆን፤ ናይጄሪያን ጨምሮ ሌሎች ሃገራትም ክትባቱን ዛሬ ይጀምራሉ ተብሏል፡፡ እስካሁን በአህጉሪቱ በኮቪድ-19 የተያዙ…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ‘የመደመር መንገድ’ መጽሐፍ ነገ ገበያ ላይ እንደሚውል አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ 'የመደመር መንገድ' የተሰኘው መጽሐፍ ነገ ገበያ ላይ እንደሚውል አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ መጽሐፉ፥ የለውጡን ፈለግ እና መደመር ያለፈበትን መንገድ ወደ ኋላና ወደ ፊት፣ መለስ ቀለስ እያለ…

በሸርቆሌ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ2 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሸርቆሌ ከተማ በቅርብ ርቀት ላይ በሚገኝ አካባቢ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የሁለት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የሸርቆሌ ወረዳ ፖሊስ ጽህፈት ቤት አስታውቋል ። የሸርቆሌ ወረዳ ፖሊስ ጽህፈት ቤት የትራፊክ ፖሊስ አስተባባሪ ዋና ሳጅን ሰይፉ ሰሌማን÷…