Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ትዝታ ሙሉጌታ በማርዋዲ ዩኒቨርሲቲ ከኢትዮጵያ ተማሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዶክተር ትዝታ ሙሉጌታ በማርዋዲ ዩኒቨርሲቲ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ በወቅታዊ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፣ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች እንዲሁም በመማር ማስተማር…

በህገ ወጥ መልኩ ሲዘዋወር የነበረ 380 የክላሽንኮቭ ተተኳሽ ጥይት ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገ ወጥ መልኩ ሲዘዋወሩ የነበሩ 380 የክላሽንኮቭ ተተኳሽ ጥይቶች ተይዘዋል። ተተኳሽ ጥይቶቹ የተያዙት ከቆቦ ከተማ ወደ ሀራ ከተማ ሲጓጓዝ ልዩ ስሙ አልዋ በተባለ ቦታ በአካባቢው ሚሊሻ አባላት በተደረገ ክትትል ነው። ከዚህ ጋር…

የትግራይ ስፖርት ኮሚሽንን ለመደገፍ እና ስፖርቱን ወደ ነበረበት ለመመለስ የሚያስችል እንቅስቃሴ ተጀምሯል-  አቶ ዱቤ ጅሎ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ስፖርት ኮሚሽንን ለመደገፍ እና ስፖርቱን ወደ ነበረበት ለመመለስ የሚያስችል እንቅስቃሴ መጀመሩን የኢፌዴሪ ስፖርት ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር አቶ ዱቤ ጅሎ ገለፁ። አቶ ዱቤ ለክልሉ የሚደረገውን ድጋፍ በማስመልከት ለጋዜጠኞች መግለጫ…

በብራዚል በኮሮና ቫይረስ ምክንያት በአንድ ቀን ከፍተኛ የሟቾች ቁጥር ተመዘገበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብራዚል ወረርሸኙ ከተከሰተ ጀምሮ በአንድ ቀን ከፍተኛ የሟቾች ቁጥር ማስተናገዷን አስታወቀች፡፡ የሀገሪቱ የጤና ሚኒስቴር እንዳስታወቀው በአንድ ቀን ብቻ በቫይረሱ አማካኝነት 1 ሺህ 910 ሰዎች ለህልፈት ተዳርገዋል፡፡ በሃገሪቱ ለሁለት…

ከ5 ሺህ በላይ ኤርትራውያን ስደተኞች ወደ ሁለት የስደተኛ መጠለያ ጣቢያዎች ተዘዋውረዋል – የስደተኞች እና ከስደት ተመላሾች ጉዳይ ኤጀንሲ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የስደተኞች እና ከስደት ተመላሾች ጉዳይ ኤጀንሲ 5 ሺህ 844 ኤርትራውያን ስደተኞችን ወደ ሁለት የስደተኛ መጠለያ ጣቢያዎች ማዛወሩን አስታወቀ፡፡ ኤጀንሲው በማይ አይኒ እና አዲ ሃሩሽ የስደተኛ መጠለያ ጣቢያዎች 295 ተጨማሪ ስደተኞችን…

የዓለም የምግብ ፕሮግራም በትግራይ ክልል ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የምግብ ፕሮግራም ዋና ስራ አስፈጻሚ ዴቪድ ቤስሊ በትግራይ ክልል ድጋፍ የሚደረገው ድጋፍ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቁ፡፡ ዋና ስራ አስፈጻሚው ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጋር ከተወያዩ በኋላ የዓለም ምግብ ፕሮግራም በክልሉ ድጋፍ…

የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ማሻሻያ ፍኖተ ካርታ ይፋ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራም ማሻሻያ ፍኖተ ካርታ ይፋ ተደርጓል። የጤና ኤክስቴንሽን ፕሮግራሙን ይፋ መደረግ ያስታወቁት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ናቸው፡፡ አቶ ደመቀ በትዊተር ገጻቸው እንዳሰፈሩት…

ምርጫው በሰላም እንዲጠናቀቅ በትብብር እየሰራን ነው- የፖለቲካ ፓርቲዎች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ ሰላማዊ፣ ፍትሃዊና በህዝብ ዘንድ ተአማኒ ሆኖ እንዲጠናቀቅ በትብብር እየሰሩ መሆናቸውን በጋምቤላ ክልል የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች አመራሮች ገለጹ። የብልጽግና ፓርቲ ጋምቤላ ክልል ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ላክድር…

የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ በህዳሴ ግድብ አካባቢ ሆቴል ሊገነባ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሶሳ ዩኒቨርሲቲ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ ሲጠናቀቅ የሚፈጠረውን የጎብኚዎች ከተማ ተከትሎ በአካባቢው የራሱን ሆቴል እንደሚገነባ አስታወቀ። የአሶሳ ዩኒቨርሲቲፕሬዚዳንትአቶ ከማል አብዱራሂም ÷ ዩኒቨርሲቲው የታላቁ የኢትዮጵያ…

ደቡብ ሱዳን የሃገር ውስጥ በረራ አገልግሎት የሚሰጠውን አየር መንገድ አገደች

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ደቡብ ሱዳን አንድ አነስተኛ አውሮፕላን መከስከሱን ተከትሎ የሃገር አየር መንገዱን ማገዷ ተሰማ፡፡ የሃገሪቱ ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር አውሮፕላኑ ማክሰኞ መከስከሱን ተከትሎ አየር መንገዱ በጊዜያዊነት በረራ እንዳያደርግ አግደዋል፡፡…