Fana: At a Speed of Life!

የመተከል ዞን ግብረሃይል እስካሁን ውጤታማ ተግባራትን ቢያከናውንም አሁንም ቀሪ ስራዎች ይጠበቁበታል – አቶ ገዱ አንዳርጋቸው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን የተቋቋመው የተቀናጀ ግብረሃይል እስካሁን ውጤታማ ተግባራትን ቢያከናውንም ችግሩን በዘላቂነት ለመፍታት ቀሪ ስራዎች እንደሚጠበቁበት የጠቅላይ ሚኒስትሩ የደህንነት አማካሪ አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ተናገሩ። የጠቅላይ ሚኒስትሩ የደህንነት…

በፌደራል ተቋማት ውስጥ በብልሽት ተጠራቅመው የሚገኙ የተለያዩ ንብረቶች ከነገ ጀምሮ ይመዘገባሉ ተብሏል

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ከ100 በላይ በሚሆኑ የፌደራል ተቋማት ውስጥ ለበርካታ ጊዜያት በብልሽት ተጠራቅመው የሚገኙ መኪናዎች፣ ማሽነሪዎች፣ ላፕቶፕ እና ኮምፒተሮች እንዲሁም የፈርኒቸር እቃዎች እና ሌሎች ንብረቶችን የመመዝብ መርሃ ግብር ከነገ ጀምሮ ለተከታታይ አራት ቀናት…

በድርጅት ስም ዕጣ ደርሷቸዋል በሚል የማጭበርበር ስራ እየተሰራ መሆኑን ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በኮካ ኮላ ድርጅት ስም ‹‹አሸንፈዋል›› በሚል የማጭበርበር ስራ እየተሰራ መሆኑን ፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል ኢንተለጀንስ አስታወቀ፡፡ ድርጅቱ "ለምርጥ ደንበኞቹ የሽልማት ፕሮግራም አዘጋጅቶ የነበረ እና ከተመረጡ ደንበኞች አንዱ እርስዎ ኖት"…

ድሬዳዋ ለመቄዶንያ 100 ሺህ ካሬ ሜትር የመሬት ካርታ አስረከበች

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ለመቄዶንያ የአረጋውያንና የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል 100 ሺህ ካሬ ሜትር የመሬት ካርታ አስረከበ። አረጋውያንና የአዕምሮ ሕሙማንን ከጎዳና በመሰብሰብ የላቀ ሰብዓዊነት ያለው መቄዶንያ ‹‹ሰው ለመርዳት ሰው ብቻ መሆን…

በከተማዋ የአርሶ አደር መንደሮች የተደራሽ የጠጠር መንገድ ግንባታዎች ተጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በከተማዋ የዕለት ተዕለት ኑሮ አስቸጋሪ ያደረገውን የመንገድ ችግር ለመቀየር ፣ ለትራፊክ ፍሰት አስተዋጽኦ የሚኖራቸው የአርሶ አደር መንደሮች የተደራሽ የጠጠር መንገድ ግንባታዎች ተጀምረዋል። ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በንፋስ ስልክ ላፍቶ…

አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ከሱዳን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)አምባሳደር ይበልጣል አዕምሮ ከሱዳን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በሱዳን የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደርና ልዩ መልዕክተኛ ይበልጣል አዕምሮ ከሱዳን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሞሃመድ ሸሪፍ አብደላ ጋር በሁለቱ አገራት…

ሉሲዎቹ ደቡብ ሱዳንን 11 ለ0 አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ደቡብ ሱዳንን 11 ለ0 አሸንፏል፡፡ ትናንት ምሸት በመብራት መቋረጥ ምክንያት 81ኛው ደቂቃ ላይ ቆሞ የነበረው የኢትዮጵያ እና ደቡብ ሱዳን ሴት ብሔራዊ ቡድኖች ጨዋታ ዛሬ ረፋድ ላይ ቀሪ ደቂቃዎች ተደርጎ ኢትዮጵያ 2…

በአቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በአርሲ ዞን ጢዮ ወረዳ በመስኖ የለማ ስንዴን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ፕሬዚዳንት አቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በአርሲ ዞን ጢዮ ወረዳ በመስኖ የለማ ስንዴን ጎብኝቷል። ስንዴው በ10 ሺህ 120 አርሶ አደሮች በ1ሺህ 500 ሄክታር ላይ በመስኖ የለማ ነው ። በጉብኝቱ የፌዴራልና የክልሉ…