Fana: At a Speed of Life!

በቢሾፍቱ ሆራ አርሰዲ ላይ የባህል ማዕከል እየተገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በቢሾፍቱ ከተማ የሚገኘውና የሆራ አርሰዲ የኢሬቻ በዓል የሚከበርበት አካባቢ ከ100 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የባህል ማዕከል እየተገነባ መሆኑን የቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር ገልጿል፡፡ የግንባታ ወጪውን የቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር የሚሸፍን ሲሆን፤…

የህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ፅ/ቤት ያለፉት 6 ወራት የስራ አፈጻጸሙን ገመገመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት የ2013 በጀት የስድስት ወራት የስራ አፈፃፀም የግምገማ መድረክ በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ ተካሂዷል። የታላቁ የኢትዮጲያ የህዳሴ ግድብ የህዝባዊ ተሳትፎ ማስተባበሪያ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከተሰናባቹ የአፍሪካ ህብረት ምክትል ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከተሰናባቹ የአፍሪካ ህብረት ምክትል ኮሚሽነር አምባሳደር ክዌሲ ኳሪቴይ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ አቶ ደመቀ ምክትል ኮሚሽነሩ በኢትዮጵያ የጋና አምባሳደር…

መራጮች በስድስተኛው ሀገራዊ ምርጫ ንቁ ተሳታፊ መሆን አለባቸው- ምሁራን

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምርጫ ዋና ተዋናይ የሆኑት መራጮች እያንዳንዱን ሂደት በንቃት መሳተፍ እንዳለባቸው ምሁራን አሳሰቡ፡፡ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስ መምህሩ አቶ ከተማው ሙልዬ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ፣ ምርጫ…

የማህጸን በር ካንሰርን ለመከላከል ሁሉም የበኩሉን ድርሻ  እንዲወጣ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማህጸን በር ካንሰርን ለመከላከል ሁሉም የበኩሉን ድርሻ መወጣት እንዳለበት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ አሳሰበ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ጤና ቢሮ ከጤና ጥበቃ ሚኒስቴርና ሌሎች አጋር ድርጅቶች ጋር በመሆን የእናቶች…

354 ዜጎች ከሊባኖስ ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 354 ኢትዮጵያውያን ከሊባኖስ ቤይሩት ከተማ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ከስደት ተመላሾቹ ኤልማ ከተባለ ድርጅት ከፍሪደም ፈንድ እና ከኢፌዴሪ ቆንስላ ጄኔራል ጽህፈት ቤት ጋር በመተባበር ነው የተመለሱት፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቆንስላ ጉዳዮች…

የመማር ማስተማር ሂደቱ ሰላማዊ በሆነ መንገድ መቀጠል በሚችልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ከርዕሳነ መምህራን ጋር ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ የመማር ማስተማር ሂደቱ ሰላማዊ በሆነ መንገድ መቀጠል በሚችልበት እና ተዛማጅ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ ከሁሉም ትምህርት ቤቶች ከተውጣጡ ርዕሳነ መምህራንና ሱፐር ቫይዘሮች ጋር ውይይት አካሄደ፡፡ በውይይቱ…

በሰቆጣ ቃል-ኪዳን ስምምነት መሠረት ከ50 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ተደርጎበት የተገነባው የመስኖ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ምዕራብ በለሳ ወረዳ በሰቆጣ ቃል-ኪዳን ስምምነት መሠረት ከ50 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ተደርጎ የተገነባው የመስኖ ፕሮጀክት በዛሬው ዕለት ተመረቀ፡፡ በምረቃ ስነ-ስርዓቱ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ወርቁ…

አምባሳደር ትዝታ ሙሉጌታ በማርዋዲ ዩኒቨርሲቲ ከኢትዮጵያ ተማሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዶክተር ትዝታ ሙሉጌታ በማርዋዲ ዩኒቨርሲቲ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ በወቅታዊ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፣ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች እንዲሁም በመማር ማስተማር…

በህገ ወጥ መልኩ ሲዘዋወር የነበረ 380 የክላሽንኮቭ ተተኳሽ ጥይት ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በህገ ወጥ መልኩ ሲዘዋወሩ የነበሩ 380 የክላሽንኮቭ ተተኳሽ ጥይቶች ተይዘዋል። ተተኳሽ ጥይቶቹ የተያዙት ከቆቦ ከተማ ወደ ሀራ ከተማ ሲጓጓዝ ልዩ ስሙ አልዋ በተባለ ቦታ በአካባቢው ሚሊሻ አባላት በተደረገ ክትትል ነው። ከዚህ ጋር…