Fana: At a Speed of Life!

ቦርዱ ሁለተኛውን ዙር የዕጩዎች ምዝገባ እስከ የካቲት 30 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ አራዘመ

አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ሁለተኛው ዙር የዕጩዎች ምዝገባ እስከ የካቲት 30 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ መራዘሙን አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የእጩዎች ምዝገባን ሂደትን አስመልክቶ በተለያየ ወቅት የተለያዩ መረጃዎችን ሲያደርስ…

በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ ዜጎችን በዘላቂነት ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ የሚገኙ ዜጎችን በዘላቂነት ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የፌዴራል የከተሞች የሥራ ዕድል ፈጠራ እና የምግብ ዋስትና ኤጀንሲ ገለጸ። ከስምንት ክልሎችና ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ለተውጣጡ የአንድ ማዕከል እና ለዘላቂ…

የኢጋድ ዋና ፀሃፊ ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ከምስራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ሃይል ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) ዋና ፀሃፊ ዶክተር ወርቅነህ ገበየሁ ከምስራቅ አፍሪካ ተጠባባቂ ሃይል ዋና ዳይሬክተር ብርጋዴር ጄኔራል ጌታቸው ሽፈራውጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ ወቅት በቀጠናው ሰላምና ደህንነትን ማጠናከር…

የአሜሪካ በሀገራት የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ ገብነት አግባብነት የለውም- ሩሲያ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በሉአላዊ ሀገራት የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ ከመግባት እንድትቆጠብ ሩሲያ ጥሪ አቀረበች፡፡ የሩሲያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ማሪያ ዛካሮቫ የአሜሪካ ውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት ቡድን በሀገራት የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ ለመግባት የሚያደርገውን…

አምባሳደር ፍፁም አረጋ በዋሺንግተን ዲሲ ከኢጋድ አባል ሀገራት አምባሳደሮች ጋር መከሩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የኢፌዴሪ አምባሳደር ፍፁም አረጋ በዋሺንግተን ዲሲ ከኢጋድ አባል ሀገራት አምባሳደሮች ጋር መከሩ፡፡ በዌቢናር በተካሄደው ውይይት በጋራ ፍላጎቶች እና ጥቅሞች ላይ ትኩረት መደረጉን አምባሳደሩ ገልፀዋል፡፡ በቀጠናው ችግሮች ሲያጋጥሙ…

በቤልጅየም የኢፌዴሪ ኤምባሲ፥ በቤኔሉክስ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቅ/ጽ/ቤት ጋር በመተባበር በበይነ መረብ የቱሪዝም ማስተዋወቅ አካሄደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤልጅየም የኢትዮጵያ ኤምባሲና በቤኔሉክስ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በጋራ በመሆን የኢትዮጵያ ቱሪዝም ዕድሎችን በማስተዋወቅ ላይ ውይይት አካሂደዋል። ውይይቱ ኢትዮጵያ ተመራጭ የቱሪዝም መዳረሻ እንድትሆን የሚያስችል የግንዛቤ…

ለአርቲስት ጥላሁን ገሰሰ አደባባይና ሃውልት ለመስራት የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በክቡር አርቲስት ዶክተር ጥላሁን ገሰሰ ስም አደባባይና ሃውልት ለመስራት የመሰረት ድንጋይ መቀመጡን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አስታወቋል፡፡ ይህ የተባለው አሁን እየተካሄደ በሚገኘው ዝክረ አርቲስት ጥላሁን ገሰሰ የሙዚቃ ኮንሰርት ላይ ነው፡፡…