የአድዋ ድል ነጻነታችንን ያወጅንበት እና ታላቅ ተጋድሎ ያደረግንበት ታሪካዊ ክስተት ነው – አቶ እርስቱ ይርዳ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ የጥቁር ህዝቦች የነጻነት የድል አርማ የሆነው የአድዋ ድል ነጻነት የታወጀበት እና ታላቅ ተጋድሎ የተደረገበት ታሪካዊ ክስተት ነው አሉ፡፡
ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ይህንን ያሉት 125ኛውን…