Fana: At a Speed of Life!

የአድዋ ድል ነጻነታችንን ያወጅንበት እና ታላቅ ተጋድሎ ያደረግንበት ታሪካዊ ክስተት ነው – አቶ እርስቱ ይርዳ  

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳ የጥቁር ህዝቦች የነጻነት የድል አርማ የሆነው የአድዋ ድል ነጻነት የታወጀበት እና ታላቅ ተጋድሎ የተደረገበት ታሪካዊ ክስተት ነው አሉ፡፡ ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ ይህንን ያሉት 125ኛውን…

የ125ኛው የአድዋ የድል በዓል በባህርዳር እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የ125ኛው የአድዋ የድል በዓል በባህርዳር ከተማ እየተከበረ ነው። በዓሉ የአማራ ክልል ርዕሰመስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር እና ሌሎች የመንግስት የስራ ሀላፊዎች በተገኙበት እየተከበረ ይገኛል። በባህርዳር ከተማ 6ቱ ክፍለ ከተሞች…

የአድዋ የድል በዓል በመስቀል አደባባይ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 23 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአድዋ የድል በዓል በመስቀል አደባባይ በድምቀት እየተከበረ ይገኛል። በዓሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰመስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ፥ የፌዴራል እና የክልል የስራ ሀላፊዎች፥ የጥንት አርበኞች፥ የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች፥ ከተለያዩ የፊንፊኔ…

የአድዋ ድል ኢትዮጵያውያን ያለልዩነት ኢትዮጵያን ያስከበሩበት ድል ነው- ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአድዋ ድል በባርነት ስር ለነበሩ ጥቁር ህዝቦች ሁሉ የነጻነት የሞራል ስንቅ መሆኑ ተገለጸ። የአድዋ ድል ባርነትን ከማሸነፍ በላይ መሆኑን ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ። ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በምኒሊክ አደባባይ የአድዋ በዓል…

125ኛው የዓድዋ የድል በዓል በመላ ኢትዮጵያ እየተከበረ ይገኛል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 125ኛው የዓድዋ የድል በዓል በመላ ኢትዮጵያ እየተከበረ ይገኛል። በዓሉ በአዲስ አበባ በዳግማዊ ምኒልክ አደባባይ እየተከበረ ይገኛል። በበዓሉ ላይ የተገኙት የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የአበባ ጉንጉን አኑረዋል። በክብረ በዓሉ…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ በተለያዩ ዘርፎች ስኬታማ ከሆኑ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሴቶች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ የሴቶች ወር አከባበርን በተለያዩ ዘርፎች ስኬታማ እና ታዋቂ ከሆኑ በተለያዩ የዓለም ክፍሎች ከሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሴቶች ጋር በመወያየት ጀምረውታል፡፡ ስኬታማ ሴቶች በኢትዮጵያ የሚገኙ ወጣት…

በወጣቱ ላይ የተሰራውን የጥላቻ ትርክት በትምህርት ስርዓት ማስተካከል ይገባል – ብሔራዊ የወጣቶች ምክክር

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በወጣቱ ላይ የተሰራውን የመለያየትና የጥላቻ ትርክት በትምህርት ስርዓት መመለስ እንደሚገባ ብሔራዊ የወጣቶች ምክክር ጠየቀ። ይህ የተጠየቀው "በስልጡን ምክክር አዲስ የተስፋ ምዕራፍ" በሚል እየተካሄደ ባለው ብሔራዊ የምክክር መድረክ…

ጠ/ሚ ዐቢይ ከስዊድኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከስዊድኑ ጠቅላይ ሚኒስትር ስቴፈን ሎቨን ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው ወቅት በሁለትዮሽ እና በኮቪድ19 ክትባት ፍትሃዊነት ስርጭት ላይ መምከራቸውን አስታውቀዋል፡፡ ከዚህ ባለፈም በብሄራዊና አካባቢያዊ የፀጥታ…

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ለ125ኛው የዓድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ለ125ኛው የዓድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ለአድዋ ድል መታሰቢያ ቀን እንኳን አደረሳቹሁ! የአድዋ ድል 125 ዓመታት ወደኋላ ተሻግሮ በእናት…

ለትግራይ ክልል መልሶ ግንባታ ከ150 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳዳር፣ የሐረሪ ክልል እና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳዳር ለትግራይ ክልል መልሶ ግንባታ ሥራ ከ150 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ። ድጋፉን በአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ በሐረሪ ክልል ርዕሰ…