የረመዳን ጾምን እና የፋሲካ በዓልን መሰረት በማድረግ ለምግብ ፍጆታ የሚውሉ ሸቀጦች የሟሟላት ስራ ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)- የረመዳን ጾምን እና የፋሲካ በዓልን መሰረት በማድረግ ለምግብ ፍጆታ የሚውሉ ሸቀጦች የሟሟላት ስራ ጀምሬአለው አለ የአዲስ አበባ ከተማ ንግድ ቢሮ፡፡
ቢሮው ይህን ያለው ጣቢያችን በዛሬው እለት በመዲናዋ የሚገኙ ከ800 በላይ…