ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ125ኛው የአድዋ ድል በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት ምስጋና አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 23፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ 125ኛው የአድዋ ድል በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት ምስጋና አቅርበዋል።
ምክት ከንቲባዋ በፌስ ቡክ ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት መልዕክት÷በከተማችን…