Fana: At a Speed of Life!

የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከዴንማርኩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከዴንማርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጄፕ ኮፎድ ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፡፡ አቶ ደመቀ በትግራይ ክልል ያለውን የሰብአዊ ድጋፍ በተመለከተ በመጀመሪያ ዙር ለ4 ነጥብ 5…

የግለሰብ መኖሪያ ቤት በመግባት ተሽከርከሪ የዘረፉ ግለሰቦች በእስራት ተቀጡ

 አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የግለሰብ መኖሪያ ቤት በመግባት ተሽከርከሪ ጭምር ዘርፈዋል በተባሉ ሶስት ግለሰቦች በ18 እና በ20 አመት ጽኑ እስራት እንዲቀጡ ተወሰነ። ተከሳሾቹ ተመስገን ማርቆስ፣ ሲሳይ ተሾመ እና ዳንኤል ተዘራ የተባሉ ግለሰቦች ሲሆኑ፥…

ኤጀንሲው የዋጋ ንረቱን ለማረጋጋት እየሰራ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሚስተዋለውን የዋጋ ንረት ለማረጋጋት በፌደራል ህብረት ስራ ማህበራት በኩል  እየተሰራ መሆኑን የፌዴራል ህብረት ስራ ኤጀነሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ኡስማን ሱሩር ገለጹ። ዋና ዳይሬክተሩ ከፋና ብሮድካስቲግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ ÷…

የኤርትራ ስደተኞችን አገልግሎት ወደሚሰጡ የመጠለያ ጣቢያዎች ለመመለስ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የኤርትራ ስደተኞችን አገልግሎት ወደሚሰጡ የመጠለያ ጣቢያዎች ለመመለስ እየሰራ መሆኑን የስደትና ከስደት ተመላሾች ጉዳይ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ተስፋሁን ጎበዛይ ከሕግ ማስከበር ዘመቻው በፊት በትግራይ ክልል በሽመልባ…

በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት አውታር ላይ ዝርፊያ ሲፈፅሙ የተገኙ ግለሰቦች እጅ ከፍንጅ ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኤሌክትሪክ መሰረተ ልማት አውታር ላይ ዝርፊያ ሲፈፅሙ የተገኙ ግለሰቦች እጅ ከፍንጅ ተያዙ፡፡ ሶስቱ ግለሰቦች በአዲስ አበባ ከተማ ቦሌ ቡልቡላ ወረዳ 12 አካባቢ መጋቢት 28 ቀን 2013 ዓ.ም ከምሽቱ 2 ሰዓት አካባቢ…

በህገ-ወጥ የገንዘብ ዝውውር የተሳተፉ የሀገር ውስጥና የውጭ ሀገራት ዜጎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል ምርመራ ቢሮ የፋይናንስና ንግድ ነክ ወንጀል ምርመራ ዳይሬክቶሬት የህገ-ወጥ ገንዘብ ዝውውር ወንጀል ምርመራ ዲቪዥን የተለያዩ የህገ-ወጥ ገንዘቦችን በማዘጋጀት፣ በመገልገልና በማዘዋወር የተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ ምርመራ…

በመዲናዋ በከባድ ወንጀሎች ላይ ተሰማርተው የነበሩ 34 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በከባድ ወንጀሎች ላይ ተሰማርተው የነበሩ 34 ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ። በከባድ ወንጀሎች ላይ ተሰማርተው የተገኙት ተጠርጣሪዎቹ በቡድን በጦር መሳሪያ በመታገዝ ትላልቅ ተቋማትንና…

ለተፈናቃዮች የዕለት ደራሽ ድጋፍ ለማድረስ እና በዘላቂነት ለማቋቋም እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተለያዩ አካባቢዎች ለሚገኙ ተፈናቃዮች የዕለት ደራሽ ድጋፍ ለማድረስ እና በዘላቂነት ለማቋቋም ከክልሎችጋር በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን የብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ ምትኩ ካሳ ተናገሩ።…

ኮሚሽኑ የተጣለበትን ሃገራዊ ተልዕኮ በአግባቡ እንዲወጣ ባለድርሻ አካላት አስፈላጊውን ድጋፍና ትብብር ሊያደርጉ እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ከአስተዳደር ወሰን እና ማንነት ጉዳዮች ኮሚሽን አባላት ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይቱ ምክትል ከንቲባዋ ኮሚሽኑ ከወሰን፣ ከማንነት እና ራስን በራስ ከማስተዳደር…

የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ 37ኛ እና 38ኛ ዓመታዊ የምርምር ስርአትና ማህበረሰብ ተሣትፎ ጉባኤ እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የሐረማያ ዩኒቨርሲቲ 37ኛ እና 38ኛ ዓመታዊ የምርምር ስርአትና ማህበረሰብ ተሣትፎ ጉባኤ እያካሄደ ይገኛል። በግምገማ መድረኩ በአምስት ዘርፎች ስር የተጠናቀቁ 75 የምርምር ስራዎች ለምሁራን ቀርበው ውይይት የሚደረግባቸው ሲሆን፤ ዩኒቨርሲቲው…