ድርጅቱ በትግራይ ክልል ለተፈናቀሉ ዜጎች ለጊዜያዊ መጠለያ የሚውል የፕላስቲክ ሸራ እና በጸሐይ ሃይል የሚሰሩ አምፖሎች ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሳማሪታንስ ፐርስ የተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅቱ በትግራይ ክልል ለተፈናቀሉ ዜጎች ከስምንት ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያለው ለጊዜያዊ መጠለያ የሚውል የፕላስቲክ ሸራ እና በጸሐይ ሃይል የሚሰሩ አምፖሎችን ድጋፍ አደረገ፡፡
ሳማሪታንስ…