የረመዳን ጾምን በመተሳሰብ እና በመተዛዘን ማሳለፍ ይገባል – ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጅ ዑመር እድሪስ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 30 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የረመዳን ጾምን በፍቅር፣ በመተሳሰብ እና በመተዛዘን ማሳለፍ እንደሚገባ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር እድሪስተናገሩ፡፡
ተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጅ ዑመር እድሪስ በሰጡት መግለጫ ወሩን በመተሳሰብ፣…