የማህበረሰብ አቀፍ ስፖርታዊ እንቅስቃሴን ተደራሽ ለማድረግ አመራሩ የበኩሉን ሊያበረክት እንደሚገባ ተገለፀ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የማህበረሰብ አቀፍ የጤናና አካል ብቃት እንቅስቃሴ በድሬዳዋ ከተማ ተካሄደ ፡፡
በመርሀ ግብሩ ላይ በመገኘት መልዕክት ያስተላለፉት የኢፌዴሪ ስፖርት ኮምሽን ምክትል ኮምሽነር አቶ ዱቤ ጅሎ የማህበረሰብ አቀፍ የጤናና አካል ብቃት እንቅስቃሴ…