Fana: At a Speed of Life!

የባቢሌ ፓርክ ከጉዳት ለመታደግ በሶስት አካላት መካካል የመግባቢያ ሰነድ ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የባቢሌ ፓርክና ዝሆኖችን ከጉዳት ለመታደግ የኢትዮዽያ ዱር እንስሳት ልማትና ጥበቃ ባለስልጣን፣ የኦሮሚያ እና ሱማሌ ክልሎች የጋራ መግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ ። እነዚህ አካላት የመግባቢያ ሰነዱን የተፈራረሙት በፓርኩ ችግሮችና መፍትሄው ዙሪያ ትናንት…

ወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ የአንድ ቢሊየን 200 ሚሊየን ብር የልማት ስምምነት ከሁለት ክልሎች ጋር ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ወርልድ ቪዥን ኢትዮጵያ ለቀጣዮቹ አምስት ዓመታት አንድ ቢሊየን 200 ሚሊየን ብር  ለሚያካሄደው የተቀናጀ የልማት ፕሮግራም ከሲዳማና ደቡብ ክልሎች ጋር ስምምነት ተፈራረመ። በሀዋሳ ከተማ ዛሬ በተካሄደው የፊርማ ሥነ -ሥርዓት ላይ ወርልድ ቪዥን …

በአክሱም ከተማ ተፈፅሟል የተባለውን የወንጀል ድርጊት ለመመርመር ከፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ እና ከፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን የተወጣጣ ቡድን ወደ ትግራይ ክልል…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አክሱም ከተማን በተመለከተ አምነስቲ ኢንተርናሽናል ያወጣው ሪፖርትን አስመልክቶ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መግለጫ አውጥቷል፡፡ በመግለጫው ተቋሙ ለመረጃ ምንጭነት የተጠቀመው በምስራቅ ሱዳን በስደተኞች መጠለያ ጣቢያ የሚገኙ ሰዎችን…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለሸማች ህብረት ስራ ማህበራት የ500 ሚሊየን ብር ብድር ሰጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለሸማች ህብረት ስራ ማህበራት የ500 ሚሊየን ብር ብድር ሰጠ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ብድሩ በአዲስ ብድርና ቁጠባ ተቋም በኩል የሚሰጥ መሆኑን ተናግረዋል፡፡…