አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎና የደቡብ ክልል ምክትል ርእሰ መስተደድር አቶ እርስቱ ይርዳ በጋሞ ዞን የተገነቡ መሰረተ ልማቶችን መርቀው ከፈቱ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎና የደቡብ ክልል ምክትል ርእሰ መስተደድር አቶ እርስቱ ይርዳ በጋሞ ዞን በቦንኬ ወረዳ የተገነቡ መሰረተ ልማቶችን መርቀው ከፈቱ፡፡
መሠረተ ልማቶቹ የመንግስት መስሪያ ቤቶች እና…