የውጭ ሀገር ገንዘብና የጦር መሳሪያ ሲያዘዋወሩ የተገኙ አምስት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጋምቤላ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ከ300 ሺህ በላይ የውጭ ሀገር ገንዝብ እና ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ሲያዘዋውሩ የተገኙ አምስት ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ሥር ማዋሉን አስታወቀ።
የክልሉ ፖሊስ ምክትል ኮሚሽነር ቱት ኮር ለኢዜአ እንደገለጹት…