Fana: At a Speed of Life!

የውጭ ሀገር ገንዘብና  የጦር መሳሪያ ሲያዘዋወሩ  የተገኙ አምስት ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጋምቤላ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ከ300 ሺህ በላይ የውጭ ሀገር  ገንዝብ እና  ህገ ወጥ የጦር መሳሪያ ሲያዘዋውሩ የተገኙ አምስት ተጠርጣሪዎችን  በቁጥጥር ሥር ማዋሉን   አስታወቀ። የክልሉ ፖሊስ ምክትል ኮሚሽነር ቱት ኮር ለኢዜአ እንደገለጹት…

በአዲስ አበባ ከተማ በአየር ጥራት መቆጣጠሪያ ቴክኒካል ስራዎች ላይ ስልጠና ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ አካባቢ ጥበቃ እና አረንጓዴ ልማት ኮሚሽን ከሲ40 ከተሞች የአየር ንብረት አስተዳደር ቡድን አባል ሃገራት ጋር በጋራ በመሆን በአየር ጥራት መቆጣጠሪያ ቴክኒካል ስራዎች ላይ ስልጠና ሰጠ፡፡ ትኩረቱን በአየር ጥራት ላይ ባደረገው…

በቻምፒየንስ ሊጉ ሪያል ማድሪድ እና ማንቼስተር ሲቲ ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ የጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ትናንት ምሽት ተደርገዋል፡፡ በምሽቱ በተደረጉ ሁለት ጨዋታዎች ሪያል ማድሪድ እና ማንቼስተር ሲቲ ድል ቀንቷቸዋል፡፡ አታላንታ በሪያልማድሪድ 1 ለ 0 ሲሸነፍ፥ ፈርላንድ ሜንዲ ለሪያል ማድሪድ…

በማድሪድ የቤት ውስጥ የሩጫ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በስፔን ማድሪድ በተካሄደ የቤት ውስጥ የአትሌቲክስ ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል፡፡ በሴቶች የ3 ሺህ ሜትር አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ 8 ደቂቃ ከ22 ሰከንድ ከ65 ማይክሮ ሰከንድ በሆነ ጊዜ በመግባት አሸናፊ ሆናለች፡፡ ሌላዋ…

አምባሳደር ተፈሪ መለሰ ከእንግሊዝ የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በብሪታንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈሪ መለሰ ከእንግሊዝ የአፍሪካ ጉዳዮች ሚኒስትር ጀምስ ዱድሪጅ ጋር ተወያዩ። በውይይታቸው ወቅትም በጋራ ጉዳዮች እንዲሁም በኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ሃሳብ ተለዋውጠዋል። ከዚህ ባለፈም በኢትዮጵያ…

የመለስ ዜናዊ አመራር አካዳሚ የተሻለ የአመራር ስልጠና እንዲሰጥ የሚያደርጉ የሪፎርም ስራዎችን እያካሔደ መሆኑ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) አካዳሚው ኢትዮጵያ ካለችበት ለውጥ አንፃር መራመድ እንዲችል የሚያደርጉት የሪፎርም ስራዎች እያካሔደ መሆኑ ተገለፀ። የአካዳሚውን ስያሜ ለመቀየር የሚያስችሉ ሕጋዊ አካሔዶችና ሌሎች ቅድመ ሁኔታዎች መጀመራቸውም ተገልጿል። አካዳሚው ለተለያዩ…

300 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረብያ ወደ አገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)300 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ አረብያ ጂዳ ከተማ ወደ አገራቸው ተመልሰዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቆንስላ ጉዳዮች ዳይረክቶሬት ጄኔራል ተወካይ በቦሌ ዓለም አቀፍ ኤርፖርት ተገኝተው ለተመላሾቹ አቀባበል ማድረጋቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ…

በመተከል ዞን የተሃድሶ ስልጠና የወሰዱ የልዩ ኃይልና የመደበኛ ፖሊስ አመራሮች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የመተከል ዞንን ጸጥታ በተሻለ መልኩ ለማስጠበቅ በሁለተኛ ዙር የተሃድሶ ስልጠና የወሰዱ 460 የዞኑ ልዩ ኃይልና መደበኛ ፖሊስ አመራሮች ተመረቁ። በምርቃት ስነ ስርዓቱ ላይ የዞኑ ኮማንድ ፖስት አስተባባሪ ሌተናል ጄኔራል…

የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትሩ ከቻይና አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዶክተር አብርሐም በላይ ከቻይና አምባሳደር ዥአኦ ዢህሁ ጋር በጽህፈት ቤታቸው ተወያይተዋል። ሚኒስትሩ የኢትዮ ቻይናን በይነ መንግስታዊ እና የህዝብ ለህዝብ ግንኙነትና ትብብርን ለማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች በተለይም…

የገንዘብ ሚኒስትሩ ከተመድ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን የምስራቅ አፍሪካ ልዩ ልዑክ አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ ከተመድ የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽን የምስራቅ አፍሪካ ልዩ ልዑክ አምባሳደር መሃመድ አብዲ አፌ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ኢትዮጵያ የተለያዩ ሃገራት ስደተኞችን በማስተናገድ ረገድ እያከናወነች ያለውን…