Fana: At a Speed of Life!

በአድዋ ድል የተመሰረተው የአንድነት ተምሳሌትነትን ወጣቱ ሊደግመው እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአድዋ ድል የተመሰረተው የአንድነትና የመተባበር ተምሳሌትነትን ወጣቱ በመተግበር በኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ብልጽግና በማሳካት ሊደግመው እንደሚገባ ተገለጸ። 125ኛው የአድዋ ድል በዓል የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ነዋሪዎች እና ወጣቶች በድምቀት…

ቦርዱ እጩ ተወዳዳሪዎች የምዝገባ ድጋፍ ፊርማ አሰባሰብና የመለያ ምልክት አመራረጥ መመሪያ ቁጥር 7/2013 አንቀጽ 16 (2) እንዲሰረዝ ወሰነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ  እጩ ተወዳዳሪዎች የምዝገባ ድጋፍ ፊርማ አሰባሰብና የመለያ ምልክት አመራረጥ መመሪያ ቁጥር 7/2013 አንቀጽ 16 (2) እንዲሰረዝ ወሰነ፡፡ ይህ የሆነው የተፈጠረውን መምታታት ለመፍታት መሆኑ ነው የተገለጸው፡፡…

የቤኒሻንጉል ክልል የትግራይ ክልልን መልሶ ለማቋቋም የ15 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልላዊ መንግስት የትግራይ ክልልን መልሶ ለማቋቋም የሚውል 15 ሚሊዮን ብር እና የ1 አምቡላንስ ድጋፍ አደርጓል። እንደ ሀገር ከጁንታው መወገድ በኋላ የትግራይ ክልልን መልሶ-ለማቋቋም በመንግስት እየተሠራ ያለው ሥራ መልካምና…

አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ ከካናዳ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በካናዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ ከካናዳ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች ጋር በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ ተወያዩ፡፡ አምባሳደር ናሲሴ ከካናዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ዴቪድ ሞሪሰን፣ በካናዳ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…

የአድዋ ድል በመላው ኢትዮጵያውያን ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ትግል የተገኘ የአፍሪካና የመላው ጥቁር ህዝቦች ድል ነው – ወ/ሮ ሎሚ በዶ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባዔ ወይዘሮ ሎሚ በዶ በክልሉ  ባለፉት ስድስት ወራት የተከናወኑ ዋና ዋና ስራዎችን አስመልክተው መግለጫ ሰጥተዋል። በዚህ ወቅት በመላው ኢትዮጵያውያን ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ትግል የተገኘ የአፍሪካና የመላው ጥቁር…

የጋፋት የልማት ሥምምነት የፊርማ ሥነ-ሥርዓት ተከናወነ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ታሪካዊውን ጋፋት የኢንዱስትሪ እና የጥበብ መንደር ለማልማት የሚያስችለው የስምምነት ፊርማ ሥነ ሥርዓት በደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ፣ በደቡብ ጎንደር ዞን አስተዳደር እና በመከላከያ ኢንጂነሪንግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን መካከል ተከናውኗል። ስምምነቱም…

ፖሊስ በማይካድራ በተፈጸመው ወንጀል በርካታ ሰዎች ተገድለው 10 ሴቶች መደፈራቸውን እና ከ17 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ጉዳት መድረሱን ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ፖሊስ በማይካድራ በተፈጸመው ወንጀል በርካታ ሰዎች ተገድለው 10 ሴቶች መደፈራቸውን እና 17 ሚሊየን 620 ብር የሚገመት በንብረት ላይ ጉዳት መድረሱን ገለጸ፡፡ ሴቶችን አስገድደው በማስደፈር እና በንጹሀን ዜጎች ግድያ በቀጥታ ተሳትፎ አላቸው…

ድሬዳዋ ከተማና ሃዋሳ ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በ12ኛው ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ረፋድ ላይ አንድ ጨዋታ ተካሄዷል፡፡ ድሬዳዋ ከተማን ከሃዋሳ ያገናኘው ጨዋታ ያለምንም ጎል በአቻ ውጤት ተጠናቋል፡፡ የፕሪሚየር ሊሩ ቀጣይ ጨዋታ ከሰዓትም የሚቀጥል…

የፌዴራል እና የክልል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን ኮሚሽነሮች ጉባኤ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰብዓዊ መብት አያያዝ ማሻሻልን ዓላማ ያደረገው 12ኛው የፌዴራል እና የክልል ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን የኮሚሽነሮች ጉባኤ በአዳማ ተካሄደ። ጉባኤው በለውጥ መርህ በተቃኘ አስተሳሰብና በሙያዊ ስነ ምግባር በመታገዝ የህግ ታራሚዎችን የሰብዓዊ መብት…

ኢትዮጵያዊ እርቅ ምንድን ነው? በሚል ርዕስ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰላም ሚኒስቴር አዘጋጅነት ኢትዮጵያዊ እርቅ ምንድን ነው? በሚል ርዕስ ውይይት ተካሄደ፡፡ የመድረኩ ዓላማ የሰላም ሚኒስቴር ባለፉት ሶስት ወራት በየደረጃው ሲያካሄድ ለነበረው የማህበረሰብ አቀፍ የምክክር መድረክ የማጠቃለያ ዝግጅት…