Fana: At a Speed of Life!

በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል የጉባ ወረዳ አመራሮች ድርብ አገራዊ ኃላፊነታቸውን ተገንዝበው እንዲሰሩ ማሳሰቢያ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል የሚገኘውን የጉባ ወረዳ የሚያስተዳድረው አመራር ድርብ አገራዊ ኃላፊነት እንዳለበት ተገንዝቦ መስራት አለበት ሲል የተቀናጀ ግብረ ኃይል አሳሰበ። የጉባ ወረዳ የኢትዮጵያ ትልቁ ፕሮጀክት ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ…

125ኛው የአድዋ በዓል በባህርዳር ከተማ ከየካቲት 19 እስከ 23 ይከበራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 125ኛው የአድዋ በዓል በባህርዳር ከተማ በታላቅ ህዝባዊ ንቅናቄ በልዩ ልዩ ዝግጅቶች ከየካቲት 19 እስከ 23 በድምቀት እንደሚከበር ተገለጸ፡፡ በዓሉ በባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ምሁራን በሚቀርብ ፓናል፣ በሙሉዓለም ባህል ማዕከል አዘጋጅነት አድዋን…

በማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር የማዕድን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ስመኝ ውቤ የተመራ የልዑካን ቡድን በማሊ የሁለት ቀናት የስራ ጉብኝት አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር የማዕድን ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ወይዘሮ ስመኝ ውቤ የተመራ የልዑካን ቡድን በምዕራብ አፍሪካዊት ሀገር ማሊ የሁለት ቀናት የስራ ጉብኝት አድርጓል፡፡ ቡድኑ በማሊ ካይስ ሪጅን ሳዲዮላ በተባለ ቦታ ያለውን የወርቅ ማምረቻ ቦታ…

ከ16 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ መድሃኒቶች እና የልብስ ቦንዳ በህገወጥ መንገድ ወደ አዲስ አበባ ሲገቡ ተያዙ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 17 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 16 ሚሊየን 63 ሺህ 250 ብር የሚገመት ዋጋ ያላቸው መድሃኒቶች እና የልብስ ቦንዳ በህገወጥ መንገድ ወደ አዲስ አበባ ሲገባ በቱሉ ዲምቱ መቆጣጠሪያ ጣቢያ ተያዘ፡፡ መድሃኒቱና የልብስ ቦንዳው የካቲት13 ቀን ሌሊት ላይ በተደረገ ፍተሻ…

የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ለትግራይ ክልል መልሶ ማቋቋም የአምስት ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን ለትግራይ ክልል መልሶ ማቋቋም የአምስት ሚሊየን ብር ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ። ድጋፉን የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ረሺድ ከማል ለትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና ስራ አስፈፃሚ ዶክተር ሙሉ ነጋ፣ ለትግራይ…

ሀዲያ ሆሳዕና ጅማ አባ ጅፋርን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ12ኛው ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሀዲያ ሆሳዕና ጅማ አባ ጅፋርን 1 ለ 0 አሸነፈ፡፡ የሀዲያ ሆሳዕናን የማሸነፊያ ብቸኛ ግብ በመጨረሻዎቹ ደቂቃዎች ካሉሻ አልሃሰን አስቆጥሯል፡፡ የሊጉ መሪ ፋሲል ከነማና ሰበታ ከተማ…

በቆቦ፣ በፍላቂት ገረገራ እና ወልድያ ከተሞች የለውጥ አመራሩን የሚደግፉ ሰላማዊ ሰልፎች ተካሄዱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በቆቦ፣ በፍላቂት ገረገራ እና ወልድያ ከተሞች የለውጥ አመራሩን የሚደግፉ ሰላማዊ ሰልፎች ተካሄዱ፡፡ በሰልፉ አገራዊ ለውጡን የሚደግፍ እና ኢትዮጵያዊ አንድነትን የሚያጠናክሩ መልዕክልቶች የተንጸባረቁ ሲሆን፤ ለለውጥ አመራሩ የሚደረገው የድጋፍ ሰልፍ…

በኮቫክስ እገዛ የተደረገበት መጀመሪያው የኮቪድ 19 ክትባት ጋና ገባ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በኮቫክስ እገዛ የተደረገበት የመጀመሪያ የኮሮና ቫይረስ ክትባት ጋና ደርሷል፡፡ ኮቫክስ ለጋና 600 ሺህ መጠን ያለው የኮሮና ቫይረስ ክትባት ነው ድጋፍ ማድረጉን ያስታወቀው፡፡ ክትባቱ በበብሪታንያ የበለጸገው ኦክስፎርድ አስራዜኒካ ክትባት ነው…

በኢትዮጵያ ከ50 በላይ በሆኑ ቋንቋዎች ሕፃናት አፍ በፈቱበት ቋንቋ እየተማሩ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ከ50 በላይ በሆኑ ቋንቋዎች ሕፃናት አፍ በፈቱበት ቋንቋ እየተማሩ ይገኛሉ ተባለ፡፡ በሰመራ ሲካሄድ በቆየው 11ኛው "በአፍ መፍቻ ቋንቋ የመናገር ቀን" የማጠናቀቂያ መርሐ ግብር ተካሄዷል፡፡ የዘንድሮው ዓለም አቀፍ በአፍ መፍቻ ቋንቋ…

ጊኒ የኢቦላ ክትባት ዘመቻ ጀመረች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጊኒ በሀገሪቱ ደቡባዊ ክፍል የኢቦላ ክትባት ዘመቻ ጀምራለች፡፡ በጊኒ በያዝነው ወር በሀገሪቱ ደቡባዊ ክፍል ላይ ዳግም የተከሰተውን እና ለብዙ ሰዎች ህልፈት ምክንያት የሆነውን የኢቦላ ቫይረስ ለመቆጣጠር የክትባት ዘመቻ ተጀምሯል፡፡ የካቲት…