Fana: At a Speed of Life!

337 ዜጎች ከሳዑዲ ዓረቢያ ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) 337 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ሪያድ ከተማ ወደ ሃገራቸው ተመልሰዋል። በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የቆንስላ ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ጄኔራል ተወካይ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ተገኝተው ለተመላሾቹ አቀባበል አድርገውላቸዋል።…

የጤና ሚኒስቴር የኢትዮጵያ መንግስት በኤግዚም ባንክ በኩል ባደረገው የ30 ሚሊየን ዶላር የረጅም ጊዜ ቀላል የብድር ስምምነት የተገዙ የህክምና መሳሪያዎችን…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2013 (ኤፍቢሲ)የኢትዮጵያ መንግስት በኤግዚም ባንክ በኩል ባደረገው የ30 ሚሊየን ዶላር የረጅም ጊዜ ቀላል የብድር ስምምነት የተገዙ የህክምና መሳሪያዎችን መረከቡን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ እንዳስታወቁት የህክምና…

የሮቤ የግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ፓርክ ግንባታ 90 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2013 (ኤፍቢሲ) በባሌ ዞን ሮቤ ከተማ በ774 ሚሊየን ብር ወጪ እየተገነባ ያለዉ የግብርና ምርቶች ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪ ፓርክ ግንባታ 90 በመቶ መድረሱ ተገለፀ፡፡ ፓርኩ በ10 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ሲሆን በቡልቡላ ከተማ እየተገነባ ላለዉ…

በአዲስ አበባ በ1 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ወጪ የሚገነባው የመንገድ ግንባታ በይፋ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ መንገዶች ባለስልጣን ከቦሌ አለም ዓቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ እስከ ጎሮ ድረስ ያለውን አዲስ የመንገድ ፕሮጀክት በ1 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር ወጪ የግንባታ ስራውን በዛሬው ዕለት በይፋ አስጀመረ፡፡ በማስጀመሪያ ስነ ስርዓቱ ላይም…

ባለፉት ሰባት ቀናት 14 ሺህ 437 ግለሰቦች በኮቪድ19 ተይዘዋል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ሰባት ቀናት ከመጋቢት 17 እስከ መጋቢት 23 ቀን 2013 ዓ.ም ድረስ 14 ሺህ 437 ግለሰቦች በኮቪድ19 መያዛቸው የኢትዮጵያ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲቲዩት አስታወቀ፡፡ የላቦራቶሪ ምርመራ ከተደረገላቸው 100 ግለሰቦች ውስጥ 25ቱ…