በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል የጉባ ወረዳ አመራሮች ድርብ አገራዊ ኃላፊነታቸውን ተገንዝበው እንዲሰሩ ማሳሰቢያ ተሰጠ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል የሚገኘውን የጉባ ወረዳ የሚያስተዳድረው አመራር ድርብ አገራዊ ኃላፊነት እንዳለበት ተገንዝቦ መስራት አለበት ሲል የተቀናጀ ግብረ ኃይል አሳሰበ።
የጉባ ወረዳ የኢትዮጵያ ትልቁ ፕሮጀክት ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ግንባታ…