የመንግስት እና ፓርቲ መደበላለቅ በቅድመ ምርጫ ወቅት የቀደሞውን ኢ-ፍትሃዊነት እንዳያነግስ ሊታሰብበት ይገባል – የፖለቲካ ፓርቲዎች
አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስት እና ፓርቲ መደበላለቅ በቅድመ ምርጫ ወቅት የቀደሞውን ኢ-ፍትሃዊነት እንዳያነግስ ሊታሰብበት እንደሚገባ የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጠይቀዋል።
ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉ የእናት ፓርቲ እና የህብር ኢትዮጵያ…